ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እኔ የምለው…እንግዲህ ጨዋታም አይደል… “አንተ፣ እከሌ እኮ ሽበቱን ጥቁር ቀለም ግጥም አድርጎ ኑግ አያስመስለው መሰለህ!” ብለን ‘ጕድ’ የምንልበት ዘመን አለፈና አሁን፣ ‘ብሬስት፣’ አፍንጫ ምናምን ‘ሞዲፊክ’ የሚሠራበት ዘመን ደረስን አይደል! እኔ የምለው… ሙሉ ፊትን ‘ማሳመር’ ተጀመረ እንዴ! መጠየቅ አለብና……
Read 4671 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እነእንትና…‘ኢሌክሽን’ ምናምን እንዴት ነው! እንዴት ነው… ወደዛኛው ግቢ አጥር ዘለላችሁ እንዴ! አምስተኛው እንትንማ መጦሪያዬ መጦሪያዬ ምናምን ማለት ስለበዛው ነገረ ሥራህ ትንሽ ግራ ገብቶን ስለነበር ነው፡፡ይቺን ነገር ሳናወራት አልቀረንም…ፖለቲከኛው የምርጫ ንግግር እያደረገ ነው፡፡ እናላችሁ…ምን ይላል… “ወገኖቼ ለአገራችን ተዋግቻለሁ፡፡ አልጋዬ ጦር…
Read 2455 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…እኔ የምለው፣ ለሌላው ‘ምክር’ መስጠት ይህን ያህል የሚቀለን እንዴት ነው! አብዛኞቻችን የራሳችን ጉድ ‘ጓዳ’ ሆኖ…ለሌላው ምክር ሰጪዎች ሆነናል፡፡እናላችሁ…የሆነ የምታወቁት ሰው አለ፡፡ እናላችሁ…ሲያያችሁ ሁልጊዜ ያው ናችሁ፡፡ የሆነ ንግርት ምናምን ያለባችሁ ይመስል ለሚሌኒየም የገዛችኋት ጫማ ቀለም አልቀበል ከማለቷ ሌላ…አሁንም እግራችሁ ላይ…
Read 2514 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንትና… በቀደም ቲቪ ላይ ‘ትገኝበታለህ’ ብዬ ያልጠበኩህ ቦታ አየሁህሳ! የጨዋታው ህግ እንዲህ ሆኗል እንዴ! ሁለትና ከሁለት በላይ ወገኖችን ‘አታጣርስ’ እንጂ! ቂ…ቂ...ቂ… በነገራችን ላይ ምን መሰላችሁ… ዘንድሮ ነገርዬው በ‘ሁለት ባላ’ ብቻ መንጠልጠል ሳይሆን በሀያ ሁለት ባላ መንጠላጠል ሆኗል፡፡ ልጄ ሰዉ…
Read 2958 times
Published in
ባህል
እንዴት ከረማችሁሳ!ስሙኝማ…አውራ ጣት ለ‘ፊርማም’ ቢሆን ታገለግላለች፣ አመልካች ጣት…አለ አይደል… ያው ታመለክታለች፣ (“ትጠቁማለች…” “ታስበላለች…” ማለት ይቻላል፣) ቀለበት ጣት ጣጣ የላትም፣ ትንሸኛዋ ጣት ደግሞ ጥፍር ሲያድግባት ‘ጌጥ’ ትሆናለች (ቂ…ቂ…ቂ…)፡፡ እናላችሁ… እኛ አሁን ግራ የገባን የመሀል ጣት በየመኪናው መስኮት የምትሰቀለው “ጌጥ አላደረጉኝም… የቀለበት…
Read 4117 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!“እኔም ተመለስሁ፣ ከፀሐይ በታችም የሚደረገውን ግፍ ሁሉ አየሁ፡ እነሆም የተገፉት ሰዎች እንባ ነበረ፣ የሚያጽናናቸውም አልነበረም፣ በሚገፉአቸውም እጅ ኃይል ነበረ፣ እነርሱን ግን የሚያጽናናቸው አልነበረም፣”ይላል መጽሐፈ መክብብ፡፡ የተገፉትን እንባ ያድርቅልን፡፡ብሞት እሄዳለሁ ከመሬት ብገባ ከዛ ነው አፈሩ የእማማ ያባባስሳብ እሄዳለሁ ቢሰበርም እግሬ…
Read 3026 times
Published in
ባህል