ባህል

Sunday, 15 May 2022 17:37

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
የታሪክ ሰናጁ ሰው ታሪክ - እዝራ እጅጉ በሀገራችን የመገናኛ ብዙኃን ታሪክ የህትመት ሚዲያው ፈርጣማ ክንዱን ባሳየበት በ1980ዎቹ መጨረሻ፣ ትታተም በነበረች “ኩኩሉ” የልጆች መጽሔት ላይ አንድ የ15 ዓመት ብላቴና የወደፊት ምኞቱን አሰፈረ። በየትኛው የትምህርት ተቋም ምን መማር እንደሚፈልግ፣ ምን ዓይነት መጽሐፍ…
Rate this item
(1 Vote)
የኢትዮጵያ ሕዝብ ከሊቅ እስከ ደቂቅ ለአምስት ዓመት መራራ ትግል አድርጎ በአርበኞች ኃይል፣ በንጉሠ ነገሥቱ መሪነት፣ በእንግሊዞች ድጋፍ ወራሪውን የኢጣሊያንን ጦር አሸንፎ ነጻነቱን ያስከበረበትን፣ የሚያዝያ 27 ቀን 1933 ዓ ም 81ኛ የድል ቀን እያከበርን ነው፡፡ እንኳን አደረሳችሁ፡፡‹‹ንጉሠ ነገሥታችን በአገራችን በኢትዮጵያ ላይ…
Rate this item
(0 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሀ፡- ሥራ እንዴት ነው፡፡ለ፡- እሱን ተዪኝ እባክሽ፡፡ ይልቅ ሌላ፣ ሌላ ነገር እናውራ፡፡ሀ፡- ምንም ሌላ ብሎ ነገር የለም፡፡ ሥራ ቦታሽ አንቺን ደግሞ ምን አድርገውሽ ነው እንዲህ የሚያነጫንጭሽ? (አጠያየቋን አያችሁልኝ! ጓደኛዋ ሥራ ቦታ ላይ የሆነ ነገር እንደገጠማት እርግጠኛ ነች፡፡ የችግሩን አይነት…
Rate this item
(1 Vote)
ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ እኛ ካለፈው ያልተሳሰርን፣ እርክክብ ያልተደረገልን የለብ ለብ ትውልድ ነን። እድለ ቢስ፣ ሀገር አልባና ሽኝት ያልተደረገለት ትውልድ። ፀሐያችን ሾጣጣ፣ ፍቅራችን ጨካኝ፣ ወጣትነታችን ወጣት አልባ። ድንበር የሌለን፣ ስሜታችን የታፈነና ከለላ ያጣን ትውልድም ነን። ከህጻን አልጋችን ላይ ተገፍትረን የሚንቁን ባዘጋጁት…
Rate this item
(1 Vote)
ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ ትላንትና የተመለከትኩት ነገር መንፈሴን ሲረብሸው ነው የዋልኩት፤ በሩዋንዳ ሚዲያ ኮሚሽን ጋባዥነት ወደ ኪጋሊ ከመጣሁ ሰነበትሁ፤ ትላንትና የሩዋንዳ ጄኖሳይድ መታሰቢያ ሙዚየምን ለመመልከት ተገኝቼ ነበር። ሩዋንዳውያን የዛሬ 28 አመት በዚህ ወር ተጀምሮ በርካቶችን ያሳጣቸውን ዘግናኝ ድርጊት በማሰብ ላይ ናቸው።…
Rate this item
(1 Vote)
ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ "አባ እንዴት አደርክ?""ሸህዬ ያንተ ዱኣ እያለ ምን እሆናለሁ፤ አንድዬ ይመስገን አንተስ እንዴት ነህ?""አይ አባ ያንተ ፆም ፆሎት እያለ ምን እሆናለሁ፤ አላህ አሙድሊላህ ደህና ነኝ፡፡""አባ እንጅ ልጆቻችን እንዴት ናቸው?""አይ ሸህዬ ያንተና የኔ ልጆች አደሉ ምን ይሆናሉ፤ ያው እኛን…