ጥበብ

Rate this item
(2 votes)
 ‹‹አልገባኝምና መቼም አልፈታውም፤የምኞትን ፈረስ፣ ልጓም አይገታውም፤››ቴዎድሮስ ታደሠ 1977 ዓ.ም ላይ በ‹‹ሉባንጃዬ›› አልበም ሥራውን ጀመረ፤ የዜማ ደራሲ እንደሆነ ይታወቃል፤ ‹‹ሉባንጃዬ››፣ ‹‹ምን አሉ››፣ ‹‹ዝምታ›› እና ሌሎች የዜማ ድርሰቶቹ ናቸው፤ የግጥም ሀሳብም ያቀርባል፤ ዜማ ሲያጠና ጎበዝ ነው፤ የአስቴር አወቀን ‹‹እትቱ›› በመድረስም ሆነ በማጥናትና…
Tuesday, 23 January 2024 20:11

ኢህአፓና ስፖርት part 6

Written by
Rate this item
(0 votes)
https://youtu.be/k-llnz_sfro?si=Sr1-RWyz4-25MfPi
Tuesday, 23 January 2024 19:44

ኢህአፓና ስፖርት part 5

Written by
Rate this item
(1 Vote)
https://youtu.be/eDfloxakiw0?si=8Hk6mfRU7k-NGRRS
Rate this item
(0 votes)
ቤርሙዳ ትራይአንግል በአትላንቲክ ውቅያኖስ የሚገኝ የሰዎች፣ የአውሮፕላኖች፣ የመርከቦች ደብዛ ይጠፋበታል፣ እዚያ የገባም አይገኝም የተባለለት ሥፍራ ነው፡፡ ቤርሙዳ የገባ አይወጣም፡፡ ይኑር ይሙት አይታወቅም፡፡ የእኛው ሀገር ውድ ደራሲና ጋዜጠኛ በዓሉ ግርማም እስካሁን ሕይወቱ አለፈ ብሎ ያረጋገጠም ሆነ የለም በዚህ አለ የሚለን አልተገኘም፡፡…
Rate this item
(0 votes)
“ጎተ የአጭር ልቦለድ ቡፌ ነው ያቀረበልን“መስዑድ ጀማል እባላለሁ፡፡ በ“ሠላሳዎቹ“ መድበል ውስጥ “ወሎ ሎጂ“ የተሰኘ ሥራዬ ታትሞልኛል፡፡ በሙያዬ በአማራ ሚዲያ ኮሙኒኬሽን (አሚኮ) ጋዜጠኛ ነኝ፡፡ድርሰትህ በ“ሠላሳዎቹ“ የአጫጭር ልብወለዶች መድበል ውስጥ በመካተቱ ምን ዓይነት ስሜት ፈጠረብህ? ከዚህ በፊት ተመሳሳይ ዕድል ገጥሞህ ያውቃል? የራስህን…
Rate this item
(2 votes)
“እድል መሰጠቱ በራሱ በጣም ትልቅ ነገር ነው”ነዋል አቡበክር እባላለሁ። በሙያዬ የሚዲያ ባለሞያ ነኝ። በ“ሠላሳዎቹ“ የአጫጭር ልብወለዶች መድበል ፅሁፎቻቸው ከታተመላቸው 30 ወጣት ፀሀፍት አንዷ ነኝ። ‘’የክራሩ ክር’ የሚል ድርሰቴ በመድበሉ ውስጥ ታትሞልኛል፡፡ድርሰትሽ በ“ሠላሳዎቹ “ የአጫጭር ልብወለዶች መድብል ውስጥ በመካተቱ ምን ዓይነት…
Page 5 of 248