ጥበብ

Rate this item
(4 votes)
“በሬዲዮ ድራማና ሙዚቃ የምናውቃቸውን እነ እሙዬን፣ እነ ሚሚን… በአካል በማየታችን በጣም ተደስተናል፤ በጣም ነው የምንወዳቸው’ኮ”“እነዚህ ሴት ልጆች በራዲዮ ድራማና ሙዚቃ የሚያስተላልፉት መልእክት ቀላል እንዳይመስልህ። እኔማ፣ ምነው ቀደም ባሉ ነው ያልኩት፡፡ በልማዳዊ ጎጂ ባህል ተሽብቤ ሁለቱን ሴት ልጆቼን ለጥቃት መዳረጌ፣ አሁን…
Saturday, 14 June 2014 12:28

ትንሿ የኮንሶ ዕንቁ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“ሙዚቃና ዳንስ ብወድም ትምህርቴን አልረሳም”ገና የ8 ዓመት ህፃን ናት፡፡ ከኮንሶ ሙዚቃ ክሊፖች ላይ ጠፍታ አታውቅም፡፡ በኮንሶ ባህላዊ አለባበስ ደምቃ የኮንሶን ባህላዊ ጭፈራ ስታስነካው አይን ታፈዛለች፡፡ መልካምነሽ የአንደኛ ክፍል ተማሪ ስትሆን የኮንሶ ሁለተኛ አመታዊ የባህል ፊስቲቫልን ለመታደም ኮንሶ በነበርኩ ጊዜ አገኘኋትና…
Saturday, 14 June 2014 12:20

የጸሐፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ጭንቅላቴን ባዶ ለማድረግ መፃፍ አለብኝ፡፡ ያለዚያ አቅሌን እስታለሁ፡፡ ሎርድ ባይረንበመፃፍ ካልተነፈስክ፣ በመፃፍ ካልጮህክ ወይም ካልዘመርክ አትፃፍ፡፡ ምክንያቱም ባህላችን ለፅሁፍ ቦታ የለውም፡፡ አናይስ ኒንከሌላ ፀሃፊ ባለሁለት ቃላት ሃረግ ከምሰርቅ ሙሉ ባንክ ዘርፌ ብያዝ እመርጣለሁ፡፡ጃክ ስሚዝ ፅሁፍ ከዝምታ ጋር የሚደረግ ትግል ነው፡፡…
Rate this item
(0 votes)
ጀምስ ጆይስ (1882-1941)ይሄ አየርላንዳዊ የሥነ-ፅሁፍ ሰው ከ20ኛው ክፍለ ዘመን እጅግ ዝነኛ ደራሲያን መካከል በግንባር ቀደምትነት ተጠቃሽ ነው፡፡ እ.ኤ.አ በ1907 ዓ.ም “Chamber Music” የተሰኘ 36 ግጥሞችን ያካተተ መድበል ያሳተመ ሲሆን ከ 8 ዓመት በኋላ የመጀመሪያ ረዥም ልብ-ወለዱን ለህትመት አበቃ - “Dubliners”…
Rate this item
(2 votes)
የእስራኤል ፕሬዚዳንት፣ ጠ/ሚንስትር፣ የገንዘብ ሚ/ር እና የኢኮኖሚ ሚ/ር በዝርዝሩ ውስጥ ተካተዋልትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ታዋቂ ድምጻዊት ኢስተር ራዳ፣ ‘ዘ ጀሩሳሌም ፖስት’ ጋዜጣ የአመቱ የዓለማችን ተጽዕኖ ፈጣሪ አይሁዳውያን ብሎ ከመረጣቸው 50 ታዋቂ ግለሰቦች መካከል አንዷ ሆነች፡፡በሶል፣ በአር ኤንድ ቢ እና በፋንክ ስልቶች የተቃኙና…
Rate this item
(0 votes)
በቅርቡ ከንባብ የበቃውን የደራሲ ደሳለኝ ሥዩም “የታሰረ ፍትህ” ኢ-ልቦለድ መፅሃፍ አንብቤ ስጨርስ ወደ አዕምሮዬ የመጣው ጥያቄ፣ “ርዕሱ ለመፅሀፉ ጭብጥ አይከብደውምን?” የሚል ነው። መፅሀፉን የሚመጥን ርዕስ አልተሰጠውም የሚል አስተያየት አለኝ፡፡ የመፅሀፉ ጭብጥ በሀገር፣ በሕዝብ፣ በፖለቲካ ፓርቲዎች፣ በጥበብና በማህበራዊ ሕይወት ዙሪያ የሚያጠነጥን…