ጥበብ

Monday, 06 October 2014 08:16

ጋብቻ እና ትራጀዲ

Written by
Rate this item
(0 votes)
አዲሱን ትውልድ ግለፀው ብባል መጀመሪያ ወደ አእምሮዬ የሚመጣው ቃል “ኮንዶሚኒየም” የሚል ነው፡፡ በኮንዶሚኒየም ያልኖረ፣ በኮንዶም ያልተጠቀመ የአዲሱ ትውልድ አባል አይደለም፡፡ ግን “አያዎ” በኮንዶሚኒየም እና በኮንዶሙ መሀልም ይፈጠራል… በኮንዶም ይጠቀሙ የነበሩ ፍቅረኛሞች፣ ኮንዶሚኒየም ውስጥ ገብተው መኖር ሲጀምሩ በኮንዶም መጠቀሙን ያቆሙታል፤ በገቡ…
Rate this item
(5 votes)
ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ በግጥሞቹ አንባቢን መመሰጥና መዉሰድ ችሏል። ፍካት ናፋቂዎች እና እዉነት ማለት የኔ ልጅ በተሰኙ ሁለት የግጥሞች ስብስብ ኮስታራ ጭብጦች በዉብ ቋንቋና ዜማ ተቀርፀዉ ያዉካሉ፤ ያወያያሉ። በዚህ ብዕሩ ለግጥም እጁን የሰጠ አልያም አልቀነበብ ያለ ጉዳይ በአጭር ልቦለድ ለማበልፀግ፥ ለመግራት…
Rate this item
(4 votes)
“ድህረ አብዮት ሰልፍ ሜዳ ለሁለት ተከፍሎ፣ ቀበሌ ሃያ ዘጠኝና ቀበሌ ሰላሳ ተብሎ ተዋቀረ፡፡ ሰልፍ ሜዳ የሚለው ስም የመጣውም ከአብዮቱ በኋላ ነው፡፡ ነዋሪዎቹ ለሁሉ ነገር ይሰለፉ ነበር፡፡ ለዳቦ፣ ለጋዝ/ኪሮሲን፣ ለስኳር፣ ለዘይት፣ ለዱቤ ዱቄት፣ ለቦኖ ውሃ፣ የዕድር ሊቀመንበር ለመምረጥ… ሰልፍ….ሰልፍ….ሰልፍ ለሁሉም፡፡ ……
Rate this item
(2 votes)
ውድ እግዚአብሔር፡-ት/ቤት ሁሉም የራሱ ምርጥ ጓደኛ አለው፤ እኔ ብቻ ነኝ የራሴ ጓደኛ የሌለኝ፡፡ አንድ ጓደኛ ልትሰጠኝ ትችላለህ? ግን ቶሎ ብለህ እሺ?!ዴቭ - የ6 ዓመት ህፃንውድ እግዚአብሔር፡-ሃና ከክፍላችን በጣም ቆንጆ ናት፡፡ ሳሚ ደግሞ በሩጫ የሚበልጠው የለም፡፡ ቲና ጥርሷ ያምራል፡፡ ለእኔ ግን…
Rate this item
(4 votes)
ስሙን ያገኘው የዓባይ ወንዝ መፍለቂያ ከሆነውና ሰከላ ወረዳ (ጐጃም) ከሚገኘው ቦታ ነው፡፡ በ1970ዎቹ መጀመሪያ ላይ እንደ ንጋት ኮከብ ደምቀው ከነበሩት የክፍለ ሀገር ኪነት ቡድኖች አንዱ የጐጃሙ ግሼ ዓባይ ይገኝበታል፤ የወሎው ላሊበላ፣ የትግራይ፣ የአርሲ እና የወለጋ ክፍላተ ሀገር የኪነት ቡድኖችም በወቅቱ…
Monday, 22 September 2014 14:20

ሃይማኖት አለሙ አረፈ

Written by
Rate this item
(7 votes)
ታዋቂው ተዋናይና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር ሃይማኖት አለሙ፣ ባደረበት ህመም ህክምና ሲከታተል ቆይቶ በትናንትናው ዕለት አረፈ፡፡በአዲስ አበባ ከተማ የተወለደውና በሆለታ ያደገው ሃይማኖት አለሙ፤ የመጀመሪያና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት የተከታተለ ሲሆን፣ በሚኒሶታ ዩኒቨርሲቲ በትወና ጥበብ በከፍተኛ ማዕረግ በመመረቅ የመጀመሪያ…