ጥበብ

Rate this item
(3 votes)
 መነሻመቼም በድሉ ዋቅጅራ (ፒ.ኤች.ዲ.) ይኼንን ሃቲት ሲያነብ ‹‹የሀያሲ ነፍስ በየምናምንቴው ብናኝ ካደፈ፣ የብእሩን እድፍ ከቀለሙ መለየት ያስቸግራል›› እንደማይል አምናለሁ። ከልብ ሞልቶ የሚፈስ በአፍ ይወጣልና፣ አንደበቴን ለውረፋና ለጉንተላ እያሰለጠንኩና እያሴየጠንኩ እንዳልሆነ በቅድሚያ መናዘዝ አለብኝ…ሀሳብ፣ ቋንቋ፣ ታሪክ፣ ዘይቤ፣ ተምሳሌት የማንም ነው፤ ቢሆንም…
Saturday, 04 March 2023 11:42

አፍላ ገጾች

Written by
Rate this item
(3 votes)
“--ግጥም የሰራችውን ምግብ እስከ ማጉረስ አትጓዝም፡፡ ምናልባት ምግቡን እስከ ምግብ ማቅረብ ድረስ ብትኼድ ነው። ሰርታ ፣ፈትፍታ ካጎረሰች ምኑን ቁጥብ ፣ምኑን ምሥጢር ሆነች ? በምንስ በስንኝ ከተዋቀረ የአጭር አጭር ተረክ ተለየች?--” በገጣሚው ግብዣ «አፍላ ገጾች»የተሰኘችዋን የግጥም ስብስብ ለማንበብ ቻልኩ ።በ2015 ዓ.ም…
Rate this item
(2 votes)
‹‹አውቃለሁ ነክቼ፣ የርግብ ላባ ስሱን፣ ግን እንዳንቺ ገላ፣ እንጃ መለስለሱን፤›› መነሻ፡-ግጥምን በሁለት ጎራ መድበን ብንመለከት መልካም ነው፤ ውበት-ዘመም እና ሀሳብ-ዘመም ብለን፤ በመጀመሪያው ጎራ የሚመደቡ ገጣሚያን የውበት ልክፍተኞች ናቸው፤ በግጥሞቻቸው ተፈጥራዊ ውበትን፡- ጸዳልን፣ ብርሃንን፣ ፍቅርን፣ ጽጌያትን፣ ጨረቃን፣ ፀሐይንና መልካም መዓዛን ማጣቀስ…
Rate this item
(1 Vote)
‹‹ሥጋ ለበስ አበባ›› የደራሲ ዘማት ሥራ ነው። ድርሰቱ በአንድ በኩል የአጫጭር ታሪኮች መድበል፣ በሌላ ገጹ ደግሞ ወጥ ድርሰት ነው ብዬ አምናለሁ፤ ‹‹ሥጋ ለበስ አበባ›› በተሰኘ ድርሰት ‹‹ሥጋ የለበሰች እንስት›› እንደ እርጥብ ሌጦ ተገድግዳ እናገኛለን፤ ሃምሣ (50) በሚደርሱ ታሪኮች የተገደገደች፤ በዚያች…
Rate this item
(0 votes)
፩. መግቢያፋይዳ ቢሱ የሰዉ ልጅ በመልከ ብዙ ስንክሳሳሮች ዳክሮ ሊያልፍ፣ መራራ ፅዋን ተጎንጭቶ አልያም የደስታን ጣዝማ አጣጥሞ በሞት ትቢያ ሊሆን የተኮነነ (doomed to be perish) ፍጡር ነዉ፡፡ በድንገቴ (randomness) ወደ ህልዉና ስለመጣም ባይተዋር (solitary) ነዉ፤ ከእሱ ሌላ የነፍሱን ሰቆቃና አሳር…
Saturday, 18 February 2023 20:31

የሥራ ቀላል የለውም!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 “--ምናልባት የሀገሩን ፖለቲካ ለአለፉት አርባና ሀምሳ አመታት ቀረብ ብሎ ላስተዋለው «ባለህበት መርገጥ»ም የሥራ አይነት እንደሆነ ሊገለጽለት ይችላል፡፡ የፖለቲካ «ውሃ ቅዳ ውሃ መልስነት» ለውጥ እየተባለ ሲጠራ በተደጋጋሚ ያደምጣል፡፡ የታሪክን «ቆብ ቀዶ መስፋቱ»፣ የእነ ማኪያቬሊን የተንኮል ፖለቲካ መፅሐፍ ደጋግሞ ማጠብ፣ ‘አወቅህ አወቅህ’…