ጥበብ
* ደራሲ ልብወለድ ሲፅፍ ህያው ሰዎችን መፍጠር አለበት፡፡ ገፀባህርያትን ሳይሆን ህያው ሰዎችን፡፡ ገፀባህርያት አስቂኝ ስዕሎች ናቸው፡፡ ኧርነስት ሄሚንግዌይ* የፃፍኩት ነገር ፅሁፍ ከመሰለ ደግሜ እፅፈዋለሁ፡፡ በእንግሊዝኛ የድርሰት አፃፃፍ ትምህርት ላይ የተማርነው ነገር የታሪኩን ድምፀትና ዜማ እንዲረብሽ አልፈቅድም፡፡ ኢልሞር ሊኦናርድ* መፃፍ፡፡ እንደገና…
Read 2638 times
Published in
ጥበብ
ሕፅንም ጭን እንጂ ባዶ ቦታ አይደለም!ባለፈው ሳምንት በወጣው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ጥበብ አምድ ላይ “ምድጃ ዳር ፥ ለገላ ነው ለትዝታ?” በሚል ርዕስ አብደላ ዕዝራ በተባሉ ጸሐፊ የቀረበውን ጽሑፍ በጥንቃቄ አንብቤያለሁ፡፡ በጥንቃቄ ስል የአብደላን ጽሑፎች በፍቅር ስለማነብባቸው “ዛሬስ ምን አዲስ ነገር…
Read 3925 times
Published in
ጥበብ
(ስለአማች)አዎ፤ ህይወት የተሻለ ሊሆን ይችላል፡፡ ነገር ግን የከፋም ሊሆን ይችላል፡፡ አላመንሽኚም? እንግዲያውስ ከአማችሽ ጋር እንዳስተዋውቅሽ ፍቀጂልኝ፡፡ ጃሮድ ኪንትዝአማቴ በጣም ተናደውብኝ ሁለተኛ እንደማያናግሩኝ ምለው ተገዘቱ፡፡ እኔም ፈገግ አልኩና ፈጣሪ ላደረገልኝ ትንሽዬ ተዓምር ምስጋናዬን አቀረብኩ፡፡ ጃሮድ ኪንትዝከአማቴ ጋር ምንም ዓይነት በጎ ግንኙነት…
Read 2076 times
Published in
ጥበብ
ባለ ታሪኩ በጣት ከሚቆጠሩ የጥንታዊ ቋንቋዎችና ሥነ ጽሑፍ ጥናት ሊቃውንት አንዱና ግንባር ቀደም ናቸው፡፡ ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ በአማርኛ፣ በግዕዝ፣ በኦሮምኛ፣ በእንግሊዝኛ፣ በአረብኛ፣ በጀርመንኛ፣ ወዘተ ቋንቋዎች የላቀ ችሎታ ያላቸው፣ በተለይም በሴሚቲክ ቋንቋዎችና ሥነ ጽሑፍ ጥናት ወደር የማይገኝላቸው ብርቅዬ ኢትዮጵያዊ ናቸው፡፡ “የአባ…
Read 3171 times
Published in
ጥበብ
ሞቶ ገዳይእግሬን ዛሬ ወስዶ - እጄን እያስቀረእያማ ሊበላኝ - ማሰቡ ካልቀረየግፍ ጥርሱ ገጦ----በኔ ጣር አጊጦ-----ይኖራል እንዳይል የአዳኜ ሹል ስልጣንአፈንድቼ እምጥል - ስለምሆን ቁንጣንቀስ በቀስ ስሞት እንዳይበዛ ነውሬ…፣ ባንዴ እሚሰለቅጥ - እዘዝልኝ አውሬ፡፡ ድኖ መግደል!አምና የዛሬ አመት - እሁድ አጠባብ ላይሳይፈልጠው…
Read 1229 times
Published in
ጥበብ
የ4 ዓመት ህፃን ከእናቱ ጋር የፎቶ አልበም ሲመለከት ዓይኑ ነፍሰ ጡር ሆና የተነሳችው ፎቶ ላይ ያርፋል፡፡ ህፃን - ማሚ፤ ሆድሽ ለምን ትልቅ ሆነ?እናት - አንተ ሆዴ ውስጥ ስለነበርክ፡፡ ህፃን - ያኔ ውጠሽኝ የነበረ ጊዜ?***ሴትየዋ የ3 ዓመት ዕድሜ ካለው የልጅ ልጃቸው…
Read 1026 times
Published in
ጥበብ