ጥበብ
በሚያዝያ ወር 1934 ዓ.ም በደብረ ብርሃን ከተማ መግቢያ ጠባሴ በሚባል መንደር በእረኝነት ላይ ተሰማርቶ የነበረ አንድ የስምንት ዓመት ልጅ በቅርብ ርቀት በአስፋልቱ ላይ ባለፈው ሮልስ ሮይስ መኪና መስኮት ውስጥ ያየው ሰው ምስል በቀላሉ ከህሊናው የሚጠፋ አይነት አልሆነበትም፡፡ ማታ ከብቶቹን ሰብስቦ…
Read 4727 times
Published in
ጥበብ
ህዳር 10 ቀን 2005 ዓ.ም “ልዩ ድግስ” ተብሎ በተደጋጋሚ በሬዲዮ የሰማነው ዝግጅት የተከናወነበት ዕለት ነበር - “የሺ ጋብቻ” አንድ ወይም ሁለት ጥንዶችን ብቻ ሳይሆን በብዙ መቶዎች የሚቆጠሩ ጥንዶችን የያዘ የ “ሺዎች ጋብቻ” ነበር፡፡ እነሆ በዚሁ እለት የሺ ጋብቻው እየተካሄደ በነበረበት…
Read 14664 times
Published in
ጥበብ
(ደራሲው) የአራት ኪሎ መፍረስ የሚያስከትለው ሰብአዊ ቀውስ ከፍተኛ ነው የሚል አቋም ቢኖረውም በሌላ አንፃር መፍረስ የለበትም አይልም፡፡ ታዲያ ምን ይሁን ለሚሉትም ፀሐፊው አማራጭ አይሰጥም፡፡”አዲስ አድማስ ጋዜጣ በህዳር 1 ቀን 2005 ዓ.ም ዕትሙ፣ የዳዊት ንጉሡ ረታን ጽሁፍ “ጉንጭ አልፋው የዓለማየሁ ገላጋይ…
Read 15601 times
Published in
ጥበብ
እዚህ አዲስ አበባ ውስጥ የሬዲዮ መቀበያችንን መስመር በኤፍ ኤም በኩል ከአንዱ ጫፍ ወደ ሌላው ጫፍ ብንዘውረው ሰባት ያህል የሬዲዮ ጣቢያዎችን ማግኘት እንችላለን፡፡ ሬዲዮ ጣቢያዎቹ የተለያዩ ቢሆኑም አብዛኞቹ የሚያቀርቡት ተመሳሳይ “ዝግጅት” ነው፡፡ አንዱን ጣቢያ ከሌላው ለመለየት የሚያስችል የራሳቸው የሆነ መለያ ቀለም…
Read 16646 times
Published in
ጥበብ
ብዙ የፊልም ጽሑፎች እንዳሉሽ ሰምቻለሁ “ሰምና ወርቅ”ን በቅድሚያ ለመስራት ለምን መረጥሽ? ስትፅፍ አንዱን ጀምረህ ሳትጨርስ ሌላውን ልትጀምር ትችላለህ፡፡ አጠገብህ ያሉት ሰዎች ስክሪፕቱን አይተውት ሊወዱት ይችላሉ፡፡ የት ደረሰ ብለው ሲጨቀጭቁህ ማለቅ አለበት ብለህ ለመጨረስ ትጣደፋለህ፡፡ ወንድሞቼና እህቶቼ እያነበቡ የሙሴ (ካሳሁን ፍስሀ…
Read 4791 times
Published in
ጥበብ
አስቀድሜ የተከሳሽነት ድምፄን ላሰማ!እነሆ በዛሬ ሳምንቱ የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ በቁጣ ገንፍለው ድንገተኛ ክስ የመሰረቱብኝ የኬሚካል ኢንጅነሪንግ ባለሙያው ጌታሁን ሄራሞ፤ የክስ ጭብጣቸውን ለማጠናከር 130 የእንግሊዘኛ ቃላትን በመጠቀም፤ አምስት የውጪ አገራት መፃህፍትን በማጣቀስ፤ የአራት ታዋቂ ናቸው ያሉትን የውጪ ደራሲዎች ስም ጠቅሰውና…
Read 5728 times
Published in
ጥበብ