ጥበብ
ክፍል ሁለት፥ በጥሞና ስለአራት ግጥሞች ፩ ሀገርህ ናት በቃ ! አያሌ ገጣሚያን ሀገር ስትፈካ፣ ሀገር ስትፋቅ፣ ገሃድ ሲገጣጠብ ወይም ሲያብረቀርቅ ግለሰቡ እኔ ምን አገባኝ የመሰለ ገለልተኝነት እንዳይጠናወተዉ ተቀኝተዋል:: ስለ አገር ያልፃፈ የአማርኛ ገጣሚ የለም:: ብዙዎቹ በፍቅር በናፍቆት፣ ጥቂቶቹ እየረገሟት፤ እንደ…
Read 5449 times
Published in
ጥበብ
ሂሳዊ ንባብ የአማርኛ ግጥም ህትመት ቢበራከትም፣ ዘመን ተሻግሮ የሚፈካዉ በቁጥር ነዉ:: እየዘገበ ቤት የሚመታ፣ ቋንቋዉ የማይናደፍ፣ እሳቦቱ ወድያዉኑ የሚነጥፍ ግጥም አቅም ያንሰዋል:: አሰልቺና ደነዝ በመሆኑም የጥሞናን ጊዜ ሲያመክን ለገጣሚዉ አይሰቅቀዉም:: በአንፃሩ ጥቂቶች የሚመስጥ፣ የሚያባንን፣ እያደረ ከአዕምሯችን የሚንቀለቀል ግጥም ለኩሰዋል:: የነብይ…
Read 5426 times
Published in
ጥበብ
ጋዳፊ ኤርትራ ከኢትዮጵያ እንድትገነጠል በስውር ተንቀሳቅሰዋል ለአፍሪካ ህብረት 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል ከተሰናዱ ዝግጅቶች መሐል በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በኢትዮጵያ ጥናት ተቋም ሙዚየም ውስጥ የቀረበው የፎቶግራፍ፣ የስዕል፣ የቅርፃ ቅርጽና የተለያዩ አልባሳት ኤግዚቢሽን አንዱ ነበር። የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ከመመሥረቱ አራት ዓመት…
Read 2521 times
Published in
ጥበብ
አሜሪካዊው ሃያሲና ደራሲ ጆን ሄርሴይ ልቦለድን ከ-ኢልቦለድ ጋር አነጻጽረው በሰጡት አስተያየት ጽሁፌን ባሟሽ ደግ ይመስለኛል፡፡ “Novel of the Contemporary History” በሚል ጽሁፋቸው እንዲህ ይላሉ “ድርጊት ከልቦለድ ይልቅ እንግዳ ነው፤ልቦለድ ግን ከእውነታ ይልቅ ጡንቻማ ነው…ድርጊቶች ብኩን ናቸው፤እንደ ቢራቢሮ አሊያም እንደ ጉንዳን…
Read 3490 times
Published in
ጥበብ
ከሁለት ወር በፊት መጋቢት ላይ ነበር “የተቆለፈበት ቁልፍ” የተሰኘው የዶ/ር ምህረት ደበበ ገ/ጻዲቅ ረዥም ልቦለድ መጽሐፍ አንባቢያን እጅ የገባው፡፡ መቼቱን በአገር ውስጥና በባህር ማዶ ያደረገው ልቦለድ፤ በ439 ገፆች የተቀነበበ ሲሆን ደራሲው የአእምሮ ህክምና ስፔሺያሊስትነት ደረጃ የደረሱት ትምህርታቸውን በአገር ውስጥ በባሕር…
Read 7576 times
Published in
ጥበብ
ሠዓሊ ማህሌት እቁባይ ትባላለች፡፡ ኑሮዋ በሀገረ ኖርዌይ ነው፡፡ እዚያ ለሰባት ዓመታት የሥዕል ሙያን አጥንታ በማስትሬት ዲግሪ ተመርቃለች፡፡ ሥዕል ከማስተማር ይልቅ ፋብሪካ ውስጥ የጉልበት ሥራ ስሰራ ነው ለሥዕል የምነሳሳው የምትለው ሰዓሊዋ፤ ባለፈው ቅዳሜ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጥበባት ትምህርት ቤት የተለያዩ…
Read 3618 times
Published in
ጥበብ