ጥበብ
የውድነህ ክፍሌ ፋንታዚበፀሐፌ ተውኔትነቱ የምናውቀው ውድነህ ክፍሌ ሰሞኑን “ላማ ሰበቅታኒ” በሚል ርእስ 174 ገፅ ያለው መፅሐፍ እነሆ ብሎናል እንድናነብ፡፡ የመፅሐፉ ደራሲ በመግቢያው ላይ “ይህ መፅሐፍ በአብዛኛው ገደብ የለሹን የስነ-ፅሁፍ ዘውግ በእንግሊዝኛው fantasy የተሰኘውን የአፃፃፍ ቅርፅ ተከትሏል” ይላል፡፡ የስብሐት ገ/እግዚአብሔርን “ስምንተኛው…
Read 3219 times
Published in
ጥበብ
ብትል “አፍሮጋዳ” ትዝ አለኝ!ያለፈው ሳምንቱ የ “እኛና ስብሐት” ፀሐፊ፤ “ጫጫታችሁ ረብሾኛል” ለማለት ብዕሩን ሲያነሳ “መንጠልጠል” የምትለዋን ኃይለ ቃል የተዋሰው ከዚያ ቀደም ባለው ቅዳሜ “ስብሐት ላይ የመንጠልጠል ጣጣ” በሚል ርዕስ ከቀረበ ጽሑፍ መሆኑን ልብ ይሏል፡፡ የሁለቱ ፀሐፊዎች የጽሑፍ ይዘት ኩታ ገጥመነትም…
Read 1732 times
Published in
ጥበብ
ካለፈው የቀጠለይህን ካለፈው ፅሑፍ የቀጠለ ምልከታ እንድንጽፍ መነሻ የሆነን መፅሐፉ (“መልክአ ስብሃት”) ውስጥ ያለ አንድ የካርቱን ስዕል ነው፤ ካርቱኑ ስብሃት ላይ የተንጠለጠሉ ሰዎች ያሳያል፡፡ ሰዓሊው ካርቱኑን የሳለው መቼ እንደሆነ ባናውቅም 2004 ብሎ ፈርሞበታል፡፡ ማለታችን ካርቱኑን የሳለው “መልክአ ስብሀት…” ውስጥ ያሉትን…
Read 2816 times
Published in
ጥበብ
ከአዘጋጁ፡- የድምፃዊ ኢዮብ መኮንን ድንገተኛ ህልፈትን ተከትሎ በፌስቡክ ላይ ከወጡ በርካታ አስተያየቶች ጥቂቶቹን እንደሚከተለው አቅርበነዋል፡፡ ለባለቤቱ፣ ለቤተሰቡና ለወዳጅ ዘመዶቹ መፅናናትን እንመኛለን፡፡ከጥቂት አመታት በፊት አንድ የበጎ አድራጎት ትርኢት ላይ ለመሳተፍ፣ ከዘፋኞች ጋር ወደ ደሴ ተጉዤ ነበር፡፡ የተሣፈርንበት አውቶብስ ጉንጫቸውን በጫት አሎሎ…
Read 8471 times
Published in
ጥበብ
… በጫጫታው መሀል ዝም ማለት … አድማጭ ያደርጋል፡፡ የሚደመጥ ነገር ሳይኖር ዝም የሚል ግን በህይወት አለመኖሩን እንዳረጋገጠልን ይቆጠራል። ህይወት እንዳልሞተች የምናረጋግጠው ህያው ነኝ ባይ ሲገልፃት ነው፡፡ የሞተው ሰውዬ ስብሐት ገ/እግዚአብሔር መሆኑኑ ተማምነን ቀብረነው ነበር። አሁንም ግን መግለፁን ቀጥሏል፡፡ … አልሞተም…
Read 5087 times
Published in
ጥበብ
በቅርቡ “መልክአ ስብሃት፤ ስብሃት ገብረእግዚአብሔር በሰላሳ ፀሐፊያን፤ ገጣሚያን እና ሰዐሊያን እይታ” የምትል መፅሀፍ በአለማየሁ ገላጋይ አርታኢነት ታትማለች፤ አርታኢው በመጽሐፉ ጀርባ ላይ እንዲህ ብሎ ጽፏል፡- “ሠላሳ ያህል ፀሐፊያን፣ ገጣሚያንና ሰዐሊያን ስለስብሀት ገብረእግዚአብሔር ያላቸውን የተለያየ አመለካከት በአንድ ላይ አጣምረው በዚህ መድበል አቅርበዋል፡፡…
Read 2070 times
Published in
ጥበብ