ጥበብ
በሊንኬጅ አርት ሪሶርስ ሴንተር አዘጋጅነት በየዓመቱ የሚካሄደው የፊልም ፌስቲቫልና የፊልም ውድድር ባለፈው ሳምንት ተካሂዶ አሸናፊዎች ተሸለሙ፡፡ ድርጅቱ ዘንድሮ ለስምንተኛ ጊዜ ባካሄደው ዝግጅት ፊልሞችን በእስር ዘርፎች አወዳድሯል፡፡ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ከኢትዮጵያ ባህልና ቱሪዝምና ከደራሲያን ማህበር የተውጣጡ አምስት የፊልም ባለሞያዎች፣ ፊልሞቹን በተለያዩ…
Read 2301 times
Published in
ጥበብ
ሰዓሊ መዝገቡ ተሰማ “ንግስ” በሚል ርዕስ በብሔራዊ ሙዚየም አዳራሽ ለእይታ ያቀረባቸው ስዕሎች ላይ ትኩረት ያደረገ የውይይት መድረክ፤ ባለፈው ዐርብ ህዳር 20 ቀን 2006 ዓ.ም በኢትዮጵያ ቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን አዳራሽ ተዘጋጅቶ ነበር፡፡ በኤግዚቢሽኑ ስላቀረባቸው ስዕሎችና በአሰራር ላይ ስለሚከተለው መንገድ ሰዓሊው…
Read 2012 times
Published in
ጥበብ
ድሮ ድሮ ክረምት በመጣ የምልበት ምክንያት ከትምህርት ቤት መዘጋት ጋር ተያይዞ የሚመጣውን እረፍት በመናፈቅ ነበር፡፡ አሁን አሁን ክረምቱን ከምናፍቅባቸው ምክንያቶች አንዱ ከመፃህፍት ህትመት ጋር የተያያዘ እየሆነ መጥቷል። አመቱን አድፍጠው የቆዩ መጻህፍት በክረምት ብቅ ማለታቸው የተለመደ ሆኗል፡፡ ከእረፍት ቀናት በአንደኛው የክረምት…
Read 9332 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 07 December 2013 12:49
ግጥምን በጃዝ መድረክ፣ የትንታግ ገጣምያን “የመንፈስ ከፍታ” ንጥቀት…
Written by ገዛኸኝ ፀ.(ፀጋው)
በወርሃ ታህሣሥ፣ 2001 ዓ.ም ነው … አንዲት ቀይ የቤት መኪና፣ ስድስት ኪሎ ከሚገኘው ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ፣ በአንደኛ በር በኩል ወጥታ ቁልቁል ወደ አራት ኪሎ አቅጣጫ ከነፈች፡፡ የጣሊያኖችን የግፍ ጭፍጨፋ ከሚዘክረው ሀውልት ጋ ሥትደርስ፣ ወደ ማርቆሥ ቤተክርሥቲያን ታጠፈችና አሁንም…
Read 3609 times
Published in
ጥበብ
ስግብግብነትን ጠንቁሎ ያወጣው ይመሥላል፡፡ ስግብግብነት ነገን የሚያይ ዓይን የለውም፡፡ ዛሬን ብቻ እያየ፣ ነገን የሚገድል ነቀርሣ ነው፡፡ ፀሐይን በሻማ ያሸጣል፡፡ ንፍሮ ለመቀቀል አጥር ያስፈርሳል፡፡ እንደ መጽሐፍ ቅዱሱ ኤሣው ብኩርናን የሚያህል ታላቅ ክብር በምሥር ወጥ ይሸጣል፡፡ ዘመኑን ሁሉ በሆዱ አጭቆ ትውልድ ይገድላል!…
Read 2971 times
Published in
ጥበብ
በራሱ ላይ መቀለድ የሚችለው አርቲስትዳንኤል ታደሰ ይባላል፡፡ ብዙዎች “ጋጋኖ” በሚል ቅፅል ስም ይጠሩታል። በተለያዩ ቴአትሮችና ፊልሞች ላይ በመተወን የሚታወቅ ሲሆን በተለይም “ሳምራዊ” በተሰኘ ፊልም ላይ በመተወን ይበልጥ ዝነኝነትን አትርፏል፡፡ ለየት ያለ የሰውነት አቋም ያለው ዳኒ ጋጋኖ፤ ራሱን በመተረብና ሰዎችን በማሳቅ…
Read 7564 times
Published in
ጥበብ