ጥበብ
Saturday, 28 December 2013 12:15
ዶክተር አምሳሉ አክሊሉ
Written by ሰሎሞን አበበ ቸኮል saache43@yahoo.com, Solomon.abebe.395@facebook.com
የቋንቋው ሊቅ፣ የቃላት መዝገቡዶ/ር አምሳሉ አክሊሉ “ጥሩ የአማርኛ ድርሰት እንደምን ያለ ነው?” ብለው ጠይቀው ነበር። በርሳቸው አጠያየቅ መንገድ “ጥሩ የቋንቋ ሊቅ እንደምን ያለ ነው?” ስንል የእኛ መልስ “እንደ ዶክተር አምሳሉ አክሊሉ ያሉ” ይሆናል፡፡ መቸም የቋንቋን ነገር እጥግ ድረስ የተከታተሉ ሰዎች…
Read 4315 times
Published in
ጥበብ
በኢትዮጵያ እንደ አበባ ከፈኩት ጥበባት ውስጥ አንዱና በሌላው አገር የሌለው የግዕዝ ቅኔ መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ጥንታዊ የሥነ ጽሑፍ ታሪክ፣ በግዕዝ ተገጥሞ የሚቀርብ ሥራ ቅኔ መሰኘቱ የረቀቀና የመጠቀ ሐሳብ እጥፍ ድርብና መንታ ፍልስፍና ስለሚተላለፍበት ነው፡፡ ይህም ማለት ቅኔ የራሱ መነሻ…
Read 9249 times
Published in
ጥበብ
ስለነገርየው በማጥናት መተንተን አንድ ነገር ነው፡፡ “አናሊሲስ” ይባላል፡፡ የተጠናውን እና የተተነተነውን ነገር ወስዶ በሌላ የተጠና እና የተተነተነ ነገር ላይ መደመር ደግሞ ለላ ነገር ነው፡፡ መደመሩን “ሴንቴሲስ” ይሉታል፡፡ ለምሳሌ 1 + 1 = 2 “አንድ” ቁጥር ምንን እንዳሚወክል አናውቅም፡፡ “አንድ ሰው”…
Read 3539 times
Published in
ጥበብ
Monday, 23 December 2013 10:16
የአውሮጳ ፈላስፋዎችን የሚተቸው ኢትዮጵያዊው ፈላስፋ!
Written by ደረጀ ኅብስቱ derejehibistu@gmail.com
አፍሪካዊያን በሕይወት ጉዞ ውስጥ ያለፉበትን ሂደት በመመርመር ፍልስፍናዊ ትንታኔዎችን በመጻፍ የሚታወቀው የሞርጋን ዩኒቨርሲቲ ተባባሪ ፕሮፌሰሩ ፀናይ ሠረቀ ብርሃን፤ የአውሮጳ ፈላስፋዎች ለቀሪው የዓለም ክፍል ያላቸውን እይታ ይተቻል። የአውሮጳ አዙሪት ማለት ፣ድንበር አልባ የሆነ በዘመናዊነት አስተሳሰብ ውስጥ ስር የሰደደ የተሳሳተ የራስ ግምት…
Read 4310 times
Published in
ጥበብ
Monday, 23 December 2013 10:13
“የአውሮፓን ፊደላት አጠቃቀምና አመጣጥ ለማወቅም ግእዝ ያስፈልጋል” ጋብሬላ ኤፍ .ሲልታ
Written by በሰሎሞን አበበ ቸኮል saache43@yahoo.com Solomon.abebe.395@facebook .com
ከጥንተ ሲናዊው የፊንቃውያኑ ፊደል ተገኝቷል፤ ከፊንቃውያኑ ካድመስ የተባለው ሰዋቸው ግሪኮች ፊደላቸውን ሰጥቷቸዋል፡፡ በሌላ በኩል (ኤትሩስካኖች) የተባሉ በሮም ሰሜናዊ ክፍል የሰፈሩ ነገዶች ነበሩ። እነሱም “ኤትሩስካን” የተባለ ፊደል ነበራቸው። ከግሪክ እና ወይም ከኤትሩስካን የላቲን ፊደል ተወልዷል፣ ከላቲን ደግሞ የዛሬዎቹ አውሮጳውያን ቋንቋዎች ለሁሉ…
Read 4080 times
Published in
ጥበብ
“መድረክ መቅደስ ነው፤ ካህናቱም ተዋንያኑ” የሼክስፒር ዝነኛ አባባል የዘወትር የክህነት ሥርአት አይታጐልም፤ ነውር ነው፤ ጫን ሲልም ሃጢያት ነው፡፡ ከህዝብ (ከተደራሲያን) የተለዩ (የተቀደሱ) ካህናት (ተዋንያን) የመለየታቸው ግብ እና ምስጢር በመቅደሱ ዘወትር እንዲያገለግሉ፣ ከእለት ተእለት የኑሮ ውጣ ውረድ ተለይተው ለመረጣቸው ህዝብ ዘወትር…
Read 2375 times
Published in
ጥበብ