ጥበብ
አንበሳ የኢትዮጵያዊነታችን ትልቅ መገለጫ ነው በሽያጭ የኦሮምኛ ዘፈኖችን የሚወዳደራቸው የለምዝነኛው ድምጻዊ ታደለ ሮባ በቅርቡ “ምስጋና” የተሰኘ አዲስ አልበም አውጥቷል፡፡ ከሙያ ባልደረባው ብርሃኑ ተዘራ ጋር 4 አልበሞችን ቢያወጣም ሙሉ አልበም ለብቻው ሲያወጣ ግን የአሁኑ የመጀመሪያው ነው፡፡ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አበባየሁ ገበያው…
Read 6740 times
Published in
ጥበብ
ባለፋት አምስት ዓመታት ሦስት የግጥም መጻሕፍትን አሳትሟል - “እውነትን ስቀሏት” በ2001 ዓ.ም፣ “ከፀሐይ በታች” በ2004 ዓ.ም እና “ጽሞና እና ጩኸት” በያዝነው ዓመት፡፡ ሦስተኛው መጽሐፉ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ በጣይቱ ሆቴል ጃዝ አምባ አዳራሽ በተመረቀበት ወቅት በመድበሉ ላይ ዳሰሳ ያቀረቡት፣ መምህርና ሐያሲ…
Read 6286 times
Published in
ጥበብ
የመጽሐፉ ርዕስ ….የግንኙነት ጥበብ ሥነ - ልቦናዊ ገፅ ደራሲ…ፀሐዬ አለማ የገጽ ብዛት…..169 የዚህ መጽሐፍ ፍሬ ጉዳይ አንድ ዶክተር ኤሪክ በርንስ የተባሉ የሥነ-ልቦና ተመራማሪ፣ የቀነበቡትን አዲስ ዓይነት ትንታኔ ለኢትዮጵያውያን አንባቢዎች ጭብጡን ለማስያዝ ነው ብዬ አስባለሁ፡፡ ንድፈ-ሀሳቡን መሬት ለማስያዝ ማለት ነው፡፡ የደራሲውን…
Read 4408 times
Published in
ጥበብ
ሰሞኑን በጐንደር ከጥምቀት በዓል ጋር ተያይዞ የተለያዩ ዝግጅቶች ተካሂደዋል፡፡ ዓመታዊው “የባህል ሳምንት” አካል የሆነው የባዛር ዝግጅት ተጠቃሽ ነው፡፡ ባዛሩን ስጐበኝ ነበር የጐንደር እህት ከተማ ከሆነችው የፈረንሳይዋ ቬንሰን ከተማ ጥልፍ ለመማር የመጣውን የ21 ዓመት ፈረንሳዊ ወጣት ያገኘሁት፡፡ እድሪያን ይባላል፡፡ እንዴት ወደ…
Read 3090 times
Published in
ጥበብ
የመቃብር ላይ ጽሑፎች - 1በድንጋይ ላይ የተቀረፁፓት ስቲል እዚህ አርፏል፡፡ ይህ እውነት ነው። ማን ነበረ! ምን ነበረ! ምን ይፈይዳል? በቃ እሱ እዚህ አርፏል፡፡ ምክንያቱም ስለሞተ፡፡ ሌላ አዲስ ነገር የለም፡፡የመቃብር ሀውልቴ ፊት ለፊት ቆማችሁ ይህን ጽሑፍ ለምታነቡ ሁሉ! ጨካኙ ሞት እኔን…
Read 1878 times
Published in
ጥበብ
Monday, 27 January 2014 08:35
በአንጀሊና ጆሊ ኤክስኪዩቲቭ ፕሮዲዩሰርነት የተሰራው ኢትዮጵያዊው “ድፍረት” መነጋገሪያ ሆኗል
Written by በአንተነህ ይግዛው
‘አንጀሊና ጆሊ’ የሚለው ስም፣ አሁንም ከኢትዮጵያ ጋር ተያይዞ ተነሳ፡፡ አሁንም በስፋት ተዘገበ፣ በብዙዎች ተሰማ፣ ብዙዎችን አነጋገረ፡፡ አሁን ይሄን ታዋቂ ስም ከኢትዮጵያ ጋር አያይዞ ያስነሳው፣ ያ የፈረደበት ማደጎ አይደለም፡፡ በሁለቱ መካከል ትስስር የፈጠረችው፣ ከአመታት በፊት ወደ አሜሪካ በማደጎ የተወሰደችው ዘሃራ አይደለችም…
Read 11846 times
Published in
ጥበብ