ጥበብ
ውድ እግዚአብሔር፡-ወንድሜ ቶሎ ቶሎ ሽንቱን ይሸናል፡፡ እኔ ግን አይመጣብኝም፡፡ ለእኔ ብዙ ያልሰጠኸኝ አልቆብህ ነው?ናቲ- የ5 ዓመት ህፃንውድ እግዚአብሔር፡-ኤሊዬ ሞታብኛለች፡፡ ጓሮአችንም ቀብረናታል፡፡ አሁን ካንተ ጋር ናት እንዴ ?ከሆነች ሰላጣ በጣም ትወዳለች እሺ፡፡ ዴቭ- የ5 ዓመት ህፃንውድ እግዚአብሔር፡-ትልቅ ስሆን ቅርጫት ኳስ መጫወት…
Read 1815 times
Published in
ጥበብ
ድጉዋ ጾመድጉዋ“ዜማ የመጣው ከመላዕእት ነው፡፡ ዜማ፤ ታላቅ፣ ከፍ ያለ ማለት ነው፡፡” ይላሉ መሪጌታ ግሩም ዮሃንስ የባህር ዳር ጊዮርጊስ የድጉዋ መምህር፡፡ ለዚህ አባባላቸው ማስረጃ ናቸው ያሉዋቸውን የቅዱስ ያሬድ ጥቅሶች አቅርበዋል፡፡ “አቢይ ዜማ ተሰምአ በሰማይ፡፡ ዋይ ዜማ ዘሰማዕኩ በሰማይ” (ትልቅ ዜማ በሰማይ…
Read 7728 times
Published in
ጥበብ
አንድ የቅርብ የምለው ጓደኛዬ በሰርጉ እለት እንድገኝለት የጋበዘኝ ከሁለት ወር በፊት ነበር፡፡እኔም ጥሪውን አክብሬ ደስታውን ለመካፈል ከመለስተኛዋ የሠርግ አዳራሽ ውስጥ ተገኘሁ፡፡ ለስለስ ባሉ የሠርግ ዘፈኖች ምሣ ከተበላ በኋላ የመጠጡ፣ ዘፈኑ እና የታዳሚው ስሜት እየጋለ መጣ፡፡ አንድ ቁርጥ እንጀራ ለማንሳት የተጀነነ…
Read 2826 times
Published in
ጥበብ
አዲሱን ትውልድ ግለፀው ብባል መጀመሪያ ወደ አእምሮዬ የሚመጣው ቃል “ኮንዶሚኒየም” የሚል ነው፡፡ በኮንዶሚኒየም ያልኖረ፣ በኮንዶም ያልተጠቀመ የአዲሱ ትውልድ አባል አይደለም፡፡ ግን “አያዎ” በኮንዶሚኒየም እና በኮንዶሙ መሀልም ይፈጠራል… በኮንዶም ይጠቀሙ የነበሩ ፍቅረኛሞች፣ ኮንዶሚኒየም ውስጥ ገብተው መኖር ሲጀምሩ በኮንዶም መጠቀሙን ያቆሙታል፤ በገቡ…
Read 2326 times
Published in
ጥበብ
ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ በግጥሞቹ አንባቢን መመሰጥና መዉሰድ ችሏል። ፍካት ናፋቂዎች እና እዉነት ማለት የኔ ልጅ በተሰኙ ሁለት የግጥሞች ስብስብ ኮስታራ ጭብጦች በዉብ ቋንቋና ዜማ ተቀርፀዉ ያዉካሉ፤ ያወያያሉ። በዚህ ብዕሩ ለግጥም እጁን የሰጠ አልያም አልቀነበብ ያለ ጉዳይ በአጭር ልቦለድ ለማበልፀግ፥ ለመግራት…
Read 4991 times
Published in
ጥበብ
“ድህረ አብዮት ሰልፍ ሜዳ ለሁለት ተከፍሎ፣ ቀበሌ ሃያ ዘጠኝና ቀበሌ ሰላሳ ተብሎ ተዋቀረ፡፡ ሰልፍ ሜዳ የሚለው ስም የመጣውም ከአብዮቱ በኋላ ነው፡፡ ነዋሪዎቹ ለሁሉ ነገር ይሰለፉ ነበር፡፡ ለዳቦ፣ ለጋዝ/ኪሮሲን፣ ለስኳር፣ ለዘይት፣ ለዱቤ ዱቄት፣ ለቦኖ ውሃ፣ የዕድር ሊቀመንበር ለመምረጥ… ሰልፍ….ሰልፍ….ሰልፍ ለሁሉም፡፡ ……
Read 3792 times
Published in
ጥበብ