ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
ዳሽን ቢራ ለሀገራችን የኪነ-ጥበብ ዕድገት ከፍተኛ ድርሻ እንዳላቸው የታመነባቸውን ሥነ - ጽሑፍ (ግጥም) እና ኪነ-ጥበብ (ሥዕልና ቅርፃ ቅርፅ) ለመደገፍ በየዓመቱ የሚካሄድ የ”ዳሽን አርት አዋርድ” ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡ተወዳዳሪዎች ያሸልመኛል የሚሉትን ሥራቸውን ወሎ ሰፈር ሚና ሕንፃ፣ ሴንቸሪ ፕሮሞሽን ቢሮ እስከ ጥር 15 ድረስ…
Saturday, 17 January 2015 11:20

ከ“ኢጎ” ጋር 80 መቅደድ

Written by
Rate this item
(0 votes)
“ይህንን መፅሀፍ ከደራሲው እውቅና ውጪ በከፊልም ሆነ በሙሉ ማባዛትም ሆነ ማሳተም በህግ ያስጠይቃል..” ገና የመፅሃፍን በራፍ ቆርቁረን ወደ ውስጥ እንደዘለቅን ፊት ለፊት የሚቀበለን የተለመደ የማስጠንቀቂያ ጽሁፍ ነው፡፡ጁዲ ክሪሽናሙርቲ የሚባል ህንዳዊ ፈላስፋ ግን ማስጠንቀቂያውን ባልተለመደ ሁኔታ ወደ ስጦታ ቀይሮታል:: Freedom from…
Saturday, 17 January 2015 11:23

ሰባራ መስታወት

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ወግ“ከነታሪኩ ጋር ወደ ብረት ድልድዩ ሄድን” አለ በኩራት፡፡ የሁሉም ታላቅ ነው፡፡ ራሱን ጀብደኛ አድርጎ ይቆጥራል፡፡ ቢያምኑትም ባያምኑትም ከእርሱ በላይ ያሉት ሲያደርጉት ያየውንና ሊያደርጉት ያቀዱትን ሰምቶ እንደራሱ ተግባር በቃላት አሳምሮ የመጠረቅ ተሰጥዖ አለው፡፡ ታናናሾቹ በእድሜ ከሚልቋቸው ታላላቆቻቸው ጋር ስለሚውል ይፈሩታል፡፡ አፍ…
Rate this item
(0 votes)
ሰሞኑን በኢትዮጵያ የቅርስ ጥበቃ ባለስልጣንና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የባህል ማዕከል በተለያዩ የኪነ-ጥበብ ዝግጅቶች የተጀመረው 4ኛው ሰላም ፌስቲቫል፤ ዛሬና ነገ በትሮፒካል ጋርደን በሙዚቃ ድግሶች ደምቆ ይቀጥላል፡፡ ለአንድ ሳምንት የዘለቀው ፌስቲቫሉ፤ ጥናታዊ ፊልሞች፣ ዎርክሾፖችና ሴሚናሮችን ጨምሮ የዲጄ ፓርቲ፣ የሰርከስ ትርኢትና ባህላዊ ውዝዋዜዎችም…
Rate this item
(4 votes)
በባህር ዳርና በአዲስ አበባ ከ15 ዓመታት በላይ በምሽት ክበቦች ሰርቷል፡፡ “ስያሜ አጣሁላት” በሚለው የመጀመሪያ አልበሙ ከህዝብ ጋር የተዋወቀው ድምፃዊ ማዲንጎ አፈወርቅ፤ ሦስተኛ አልበሙን (ስወድላት) ሰሞኑን ለቋል፡፡ በአዲሱ ስራውም ስለ ሃገር፣ ስለ ፍቅር፣ ስለ ታማኝነት፣ ስለ ጎንደር፣ ስለ ወሎና ምንጃር ብዙ…
Rate this item
(1 Vote)
ባለፈው ረቡዕ የኢየሱሥ ክርስቶስ ልደት (ገና) በኢትዮጵያውያን ክርሥቲያን ምዕመናንና በመላው ኢትዮጵያውያን ዘንድ ተከብሮ አልፎአል፡፡ ገና፡- የጌታ ልደት ነው፤ የጌታ ኢየሡሥ ክርሥቶሥ ልደት፡፡ የገና ራሥ ደግሞ ለክርሥትና ሃይማኖት መከሠትና እውን መሆን ምክንያት የሆነው በክርሥትና የመለኮት ሊቃውንት የቤተ ክርሥቲያን ራሥ የሚሠኘው ኢየሡሥ…