ጥበብ

Rate this item
(0 votes)
ባለፉት ጥቂት ዓመታት ስለ ሀገራችን ስነ-ጽሑፍ፣ ይበልጡንም ስለ ሀገራችን ግጥም መውደቅና መዋረድ ሙሾ አሟሽተን፣ ነጠላ ዘቅዝቀን፣ ድንኳን ጥለን ተላቅሰናል፡፡ አንዳንዶቻችን ደግሞ ታምሟል እንጂ አልሞተም፡፡ ለግጥም የተወለዱ ችግኞቻችንን አረሞች ከነቀልንና ከኮተኮትን፣ ነገ ፍሬ እናያለን በማለት ለልቅሶ በተጣለው ድንኳን ውስጥ አበባ ነስንሰን፣…
Rate this item
(8 votes)
የዘንድሮ ህዳር አክሱም ጽዮን ዓመታዊ ክብረ በዓል ላይ የታደምኩት በመንፈሳዊ ጉዞ ታቅፌ ወይም ተደራጅቼ ሳይሆን ከስራዬ ጋር በተፈጠረልኝ መገጣጠም ነበር፡፡ እኔም እድሌን እያመሰገንኩ ዓመት በአሉን ታድሜ አመሻሽ ላይ ሻይ ቡና ለማለት ከወትሮው በተለየ ሁኔታ ደመቅመቅ ወዳለችው አክሱም ከተማ ጎራ ብለን…
Saturday, 31 January 2015 13:17

የምርጥ ውሻ አጭር ታሪክ

Written by
Rate this item
(11 votes)
ሰዎች ነን አይደል?! እንዴት አወቃችሁ?አቦ ግራ አትጋቡ በናታችሁ! … እስቲ አንድ ነገር ላይ እንኳን እርግጠኛ ሁኑ፡፡ በናታችሁ! ሰዎች ነን። እንዴት አወቃችሁ? … ሥነ ልቦና አለን፤ ብትሉኝ መልስ ነው። ሥነ ልቦናን ያጠኑ ብዙ ተመራማሪዎች ተደርድረው ታገኛላችሁ፤ “ጉግል” ላይ ብትገቡ፡፡ ይኼ ሁሉ…
Rate this item
(2 votes)
“የደመና መንገድ” ሒስ-ቀመስ ንባብ ዛሬ ወጣት ደራስያን ተጠራርተው አንዱ የሌላዉን ሲያነብ፥ እንዲሁም በማኅበራዊ ድረገፅ ሲተነፍሱ ሁሉም ማለት ይቻላል ግጥም ይቀላቸዋል። ለመጽሐፋቸው ሽፋን ተጠበው የግጥም ስብስብ ያሳትሙና በምረቃው ዕለት ተውበው ይፈካሉ። ልክ በአሉ ግርማ በ“ከአድማስ ባሻገር” ሽቅርቅሩን አበራ ወርቁን ሲገልጠው የውጭ…
Rate this item
(1 Vote)
የጽሑፌ ዓላማ ዮሐንስ ሰ. “የአማርኛ ግጥሞች ትንታኔ በተለያዩ ምሁራን” በሚል ርዕስ በዚሁ ጋዜጣ ላይ ቅዳሜ ጥር 16 ቀን 2007 ዓ.ም (የዛሬ ሳምንት መሆኑ ነው) በጥበብ አምድ ስር ባቀረቡት ጽሑፍ ላነሷቸውና “ስህተት ናቸው” ለምላቸው አንዳንድ ሀሳቦች ምላሽ መስጠት ነው፡፡ዮሐንስ ሰ. በዚሁ…
Rate this item
(2 votes)
ኢ.ኤ ግሩንግ ላምቦርን፤ ግጥምን በዜማ የተነከረ ስዕል አድርገው ያዩታል፤ ነፍስ በሙዚቃው ዳንስ ሰክራ ካልተንገዳገደች፣ በስሜት ደም ቀልማ ካልተዥጎረጎረች ግጥም ህያው አይደለም ብለው ያስባሉ፡፡ እናም የብዙዎቻችን ችግር ግጥም ከሙዚቃ መወለዱን መዘንጋታችን ነው፤ ይላሉ፡፡ ይሁንና በገጣሚያን መካል የዘዬ፣ የፍልስፍናና የአተያይ ጥልቀት ልዩነት…