ጥበብ
“የደመና መንገድ” ሒስ-ቀመስ ንባብ ዛሬ ወጣት ደራስያን ተጠራርተው አንዱ የሌላዉን ሲያነብ፥ እንዲሁም በማኅበራዊ ድረገፅ ሲተነፍሱ ሁሉም ማለት ይቻላል ግጥም ይቀላቸዋል። ለመጽሐፋቸው ሽፋን ተጠበው የግጥም ስብስብ ያሳትሙና በምረቃው ዕለት ተውበው ይፈካሉ። ልክ በአሉ ግርማ በ“ከአድማስ ባሻገር” ሽቅርቅሩን አበራ ወርቁን ሲገልጠው የውጭ…
Read 3675 times
Published in
ጥበብ
የጽሑፌ ዓላማ ዮሐንስ ሰ. “የአማርኛ ግጥሞች ትንታኔ በተለያዩ ምሁራን” በሚል ርዕስ በዚሁ ጋዜጣ ላይ ቅዳሜ ጥር 16 ቀን 2007 ዓ.ም (የዛሬ ሳምንት መሆኑ ነው) በጥበብ አምድ ስር ባቀረቡት ጽሑፍ ላነሷቸውና “ስህተት ናቸው” ለምላቸው አንዳንድ ሀሳቦች ምላሽ መስጠት ነው፡፡ዮሐንስ ሰ. በዚሁ…
Read 3261 times
Published in
ጥበብ
ኢ.ኤ ግሩንግ ላምቦርን፤ ግጥምን በዜማ የተነከረ ስዕል አድርገው ያዩታል፤ ነፍስ በሙዚቃው ዳንስ ሰክራ ካልተንገዳገደች፣ በስሜት ደም ቀልማ ካልተዥጎረጎረች ግጥም ህያው አይደለም ብለው ያስባሉ፡፡ እናም የብዙዎቻችን ችግር ግጥም ከሙዚቃ መወለዱን መዘንጋታችን ነው፤ ይላሉ፡፡ ይሁንና በገጣሚያን መካል የዘዬ፣ የፍልስፍናና የአተያይ ጥልቀት ልዩነት…
Read 2514 times
Published in
ጥበብ
እንደ ማስተማሪያ የሚቆጠሩት የአምስቱ ምሁራን አስተሳሰቦች ምን ያህል እርስ በርስ የማይጣጣሙና የቱን ያህል ዝብርቅርቅ ሃሳቦችን እንደሚፈጥሩ ማሳየት ነው የፈለግሁት። ከዚህ ጋር አብሮ የሚመጣው ሌላው ጥያቄ፣ “በዩኒቨርስቲ የቋንቋና የስነፅሁፍ ተማሪዎች በስነግጥም ዙሪያ ዝብርቅር ሃሳቦችን እየተጋቱ እንዴት ቅጥ ያለው እውቀት ሊገበዩ ይችላሉ?”…
Read 15794 times
Published in
ጥበብ
ብሩክታዊት ጐሳዬ ባለፈዉ ሳምንት በሀምሳ ዘጠኝ ግጥሞቿ-ፈክተዉም ቀዝዘዉም- ነፍስ የለገሱላትን መጽሐፍ አስመርቃለች። ያለ ተጨማሪ ክፍያ በለስላሳ ሙዚቃ የሰፈፉ ሰላሳ ግጥሞቿ በሚመስጥ አነባብና ድምፅ፥ ከምናባችን ለመፍታታት አቅም ነስንሳበት በሲዲ ለታዳሚ አበርክታለች። በድምጿ ቅላፄ ስንኝ ገፅ ላይ ሲወራጭ ያልፈረጠዉ የሆነ ሰመመን እየተረጨ…
Read 4446 times
Published in
ጥበብ
ተሞክሮ ሰዎች ለስህተታቸው የሚሰጡት ስም አቶሚክ ቦምብ ሁሉንም ፈጠራዎች የሚያወድም ፈጠራ አድርባይ ድንገት ወንዝ ውስጥ ቢገባ ገላውን መታጠብ የሚጀምር ሰው ወንጀለኛ ከመያዙ በቀር ከሌላው ሰው የማይለይ ሃኪም በሽታህን በክኒን ገድሎልህ፣ አንተን በክፍያ የሚገድልህ ሰው አለቃ ስትዘገይ ቀድሞህ የሚገባ፣ ስትቀድም የሚዘገይኮሚቴ…
Read 1596 times
Published in
ጥበብ