ጥበብ
በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ሳምንቱ ሰሙነ ሕማማት በሚል ሲጠራ የትላንትናው አርብ ደግሞ የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ መከራው፣ ሕማሙና ስቅለቱ በፍቅርና በትሕትና የሚታሰብበትና በተለያዩ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓቶች የሚዘከርበት ታላቅ ዕለት ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሊቃውንቶች ዘንድ ‹‹ደረቅ ሐዲስን ተናጋሪ›› ተብሎ የሚጠራው…
Read 2434 times
Published in
ጥበብ
እዚህ የማጫውታችሁ ታሪክ ነው፡፡ አይሁዶች የህዋ፤ ግሪኮች ኢየሱስ የሚሉት መሲህ ዋና ሐዋርያ የነበረውን ቅዱስ ጳውሎስን ያከመ አንድ ሐኪም እና የወንድሙ ልጅ የሆነ አንድ የመቶ አለቃ የተለዋወጡትን ደብዳቤ ላስነብባችሁ ነው፡፡ ሆኖም ነገሩን ከታሪክ አንፃር ለማየት እንዲመች ትንሽ ዐውድ መስጠት ተገቢ መስሎ…
Read 1543 times
Published in
ጥበብ
ከዛሬ አምስት ዓመታት አስቀድሞ … … ስብሐት ገብረእግዚአብሔር በተለመደ ስልቱ፤ ሹራቡን ጭንቅላቱ ላይ ጣል አድርጎ፣ አፍላዋን ፀሐይ እየተከላከለ፤ ምናልባትም ፌስታሉን ይዞ ሲጓዝ… “ከፊቴ አንድ በእድሜ ከእኔ እኩል የሚገመቱ ሰውዬ ቆመው አገኘሁ” ይላል ማስታወሻው ላይ፡፡እጅ ተነሳሱ፣ ተጨባበጡ፡፡ እና … “እኔ እንኳ…
Read 5666 times
Published in
ጥበብ
ሰውን ማፍቀር የእግዚአብሔርን ፊት ማየት ነው፡፡ (Les Miserables)ራሴን በወደድኩበት መንገድ ሌላን ሰው ወድጄ አላውቅም፡፡ ማ ዌስትፍቅር፤ ሁለት ልቦችን የሚያገናኝ ድልድይ ነው፡፡ምንጩ ያልታወቀ ፍቅረኛሞች እርስ በርስ የማይሰለቻቹት ሁሌም ስለራሳቸው ስለሚያወሩ ነው፡፡ ፍራንሶይስ ሌላ ሮቼፎካልድ ፍቅር ምን ይመስላል? ሌሎችን የሚረዳበት እጅ አለው፡፡…
Read 2593 times
Published in
ጥበብ
“የኢትዮጵያ ሙዚቃ፤ ኢንዱስትሪ መሆን አልቻለም ተባለ”የአሁን አዝማሪዎች አስመሳይነት ይንፀባረቅባቸዋል” “የሙዚቃችን እድገት ለሃገር ልማት” በሚል መሪ ቃል የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ሙዚቀኞች ማህበር ጋር በመተባበር ባለፈው ረቡዕ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቤተ መፃህፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ በተዘጋጀ ፕሮግራሞች ላይ ሁለት ሙዚቃ - ተኮር…
Read 7699 times
Published in
ጥበብ
ሥራውን ሰርተህ ሰዎች እንዲያዩልህ ትፈልጋለህ፡፡ ነገር ግን ሥራውን እየሰራሁ ሳለ ስለውጤቱ አላስብም፡፡ ፊልሙ ተወዳጅ ሆኖ ቦክስ ኦፊስ ቢገባ ወይም ከንቱ ቢሆን ግዴለኝም፡፡ ለእኔ ፊልሙ ተሰርቶ ከተጠናቀቀ በራሱ ስኬት ነው፡፡ ሁሉም በየራሳቸው መንገድ ስኬት ናቸው፡፡ ጆኒ ዲፕየአማካዩ የሆሊውድ ኮከብ ተዋናይ ፍላጎት…
Read 1119 times
Published in
ጥበብ