ጥበብ
በአጋጣሚ ከእጄ የገባው “ከመደነጋገር መነጋገር” የተሰኘ የዶ/ር ሳሙኤል ወልዴ የተግባቦት (የንግግር) መፅሐፍ ውሎ አድሮ የተሰማኝን በቃላት እንድከትብ አስገድዶኛል፡፡ በእርግጥ ይህ ፅሁፍ ስለ መፅሐፉ የተሰማኝን አስተያየት በጥቂቱ ለመግለፅ ያህል እንጂ ጥልቅና ሙያዊ የሆነ ሒስ ለማቅረብ እንዳልሆነ አንባቢ እንዲረዳልኝ እፈልጋለሁ፡፡መናገር ወይም ንግግር…
Read 284 times
Published in
ጥበብ
ግጥም በባህሪው ቁጥብ ነው፤ እዝነ ልቦናን ጠልቆ የመኮርኮር የተለየ ባህሪም አለው፡፡ በተመረጠ ቋንቋ፣ ስርአቱንና ፍሰቱን በተከተለ አደራደር ማህበረሰባዊ ሁነቶችን፣ የግለሰብ አተያይን ወዘተ… ምጥን አድርጎ ለመቋጠር አይነተኛ ስልት ነው፡፡ አጭሬ ግጥም ቁመተ ዶሮየሚንጠራራ ወደ ሰው ጆሮእንዲሉ ሊቁ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ። ገጣሚው…
Read 369 times
Published in
ጥበብ
ወዳጄ ካሳሁን በነገረኝ ቀልድ ልጀምር፡- “እንደው ምን በድዬህ ነው……እንዲህ የጨከንክብኝ” ሲል አማረረ አሉ ሰውየው……አምላኩን ውጪ ሲያገኘው፡፡“ምን አጠፋሁ?”“ሎተሪ እንዲወጣልኝ አስመስለህ እንኳን መኖሪያዬን ጀባ ብትለኝ ምን ችግር አለው? ላንተ ምን ይሳንሃል?”“ምንም ችግር የለውም፡፡ ነገር ግን ያንተም ጥረት ያስፈልጋል፡፡ አንኳኩ! ይከፈትላችኋል ነው ያልኩት፡፡”“ማለት?”“ሎተሪውን…
Read 305 times
Published in
ጥበብ
ሁለት ወንድማማቾች ነበሩ፣ ከእናታቸው ጋር የሚኖሩ። አንደኛው የእጅ ዓመል አለበት። እናታቸው ሌባው ማንኛው እንደሆነ ማወቅ ስለተቸገሩ ገንዘብ በጠፋባቸው ቁጥር ሁለቱንም በአለንጋ ይጠበጥባሉ።በአንደኛው ልጅ በየጊዜው ያለጥፋቱ መገረፉ ስላበሳጨው አቄመ። በነገሩ አሰበበትና የሚገላገልበትን ዘዴ ተለመ። አንድ ቀን እናቱ ያስቀመመጡትን ገንዘብ አንስቶ ከመሬት…
Read 307 times
Published in
ጥበብ
ቅጭም ያለው ገጽታው ዙሪያ ገባው ላይ አዚም ይረጫል፡፡ የባከነ ግማሽ ምዕት ዓመት፡፡ ሠርክ የአስኳላን ደጃፍ እየረገጠ፤ይኽው እነኾ የጡረታው ቀነ ገደብ ቀርተውታል፡፡ መምህሩ፡፡የክፍሏ ተማሪዎች፣ ከመምህሩ አንደበት የሚፈልቀውን ፍሬ ነገር ለመቃረም፤ እንደ ወትሮው እየተጠባበቁ ነው፡፡“እብደት እንዴት ግሩም ነው? ጎበዝ፤” አለ ቁጭት ባኳተነው…
Read 528 times
Published in
ጥበብ
"ደረጀ ብዙ ነው፣ ነፍሴ ከበቂ በላይ በሙያቸው ለሀገራቸው ደክመዋል ብላ እጅግ ከምታከብራቸው ሰዎች መካከል ግንባር-ቀደም ተጠቃሽ ፀሐፊ ነው፡፡ በግጥሙ፣ በመጣጥፉ፣ በወቅታዊ ፖለቲካዊ ጉዳዮች፣ በድርሰቱ፣ በጋዜጣው፣ በሬድዮ፣ በቴሌቪዥኑ አሻራዎቹን በትኗል፣ ስለ ሌሎች ብዙ ሲል ኖሯል፤ እንደ ሻማ ቀልጧል፤ ስለዚህ ሰው ብዙ…
Read 349 times
Published in
ጥበብ