ጥበብ
"እስራኤላውያን ከጥንት ጀምሮ እየተገፉና እየተገለሉ የኖሩ ህዝቦች ነበሩ፡፡ በሮማውያን፤ በስፓንያርድስ፣ በቱርኮችና በሌሎች ባለ ጊዜ ወራሪዎች ሰበብ፣ መፈናቀልና መጋዝን ጨምሮ፣ ብዙ በደል ደርሶባቸዋል፡፡ የናዚው ሆለከስት ደግሞ የቅርብ ጊዜ ጥቁር ታሪክ ነው፡፡" አንድ ቀልድ ላስታውሳችሁና ባለፈው ሳምንት ስለጀመርነው የአይሁድ እምነት (Judaism) ታሪክ…
Read 358 times
Published in
ጥበብ
ናጡት ናጡት ይላል መግፋት የለመደ፣መገፋት አይደል ወይ እኔን የወለደ፡፡ከጥቂት ዓመታት በፊት ዕድሜዋ 20 ዓመት እንኳ በቅጡ ያልሞላት አንዲት ወጣት ቅርበታችንን መሰረት በማድረግ ባገኘችው አጋጣሚ ሁሉ ግጥሞች ታነብልኝ እንደነበር አስታውሳለሁ፡፡ የምታነበው በቃሏ ሲሆን ግጥሞቹ ባብዛኛው በራሷ የተጻፉ ነበሩ። ሆኖም የአፍላ ወጣቷን…
Read 288 times
Published in
ጥበብ
ብቻ አንድ ጊዜ ፈገግ በል!ነ.መሙት - ዓመት በቃል አይገባም፡፡ ቢሆንም አሴ ቢሆንም፤ በመንፈስ ፅናት ውስጥ‘ኮ በመንፈስ ጽዳት ውስጥ‘ኮ ጊዜም ቦታም ተነው ቢያልቁ፣ ድምፅ አለ ሩቅ እሚያግባባ! የሚናገር ልሣን አለ፣ ያገርን ፈገግታና ዕንባ! ነብስ - አጥንት ድረስ ዘልቆ፣ ዕውነቱ ሲያስቡት ቢያምም…
Read 445 times
Published in
ጥበብ
በመጀመሪያ ;የግጥም ቃላት፣ ወደዚች ዓለም መግቢያ በሮች (gateaway) ናቸው “ይላሉ፤ ኖርማል ፍሬድማንና ቻርልስ ኤ ለፍሊን፡፡ ዓለም ውስጥ ያለ ሰው በሌላ ቀለም፣ በሌላ ምስል፣ በሌላ ውበት ብቅ እንዲል---የግጥም ዓለም፣ በውኑ ዓለም ላይ የራሱን ዓለም ይፈጥራል፡፡ ምናባዊነት ሙዚቃዊነት፣ እምቅነት፣ እያለ ባላቸው ባህርያት…
Read 303 times
Published in
ጥበብ
ጥንቸል መጠጥ ጠጥታ፣ ድብን ብላ ትሰክራለች:: እንቅልፏን ስትለጥጥ አዳኞቹ ደርሰው ከሷ ጋር የነበሩትን እነ አንበሶን፣እነ ዝሆንና ነብርን ገድለው ይሄዳሉ አሉ- እሷ የሞተች መስሏቸው ትተዋት። ከእንቅልፏ እንደነቃች ከሩቅ የመጣ መንገደኛ በአጠገቧ ሲያልፍ መተከዟን አይቶ፡- “ጤና ይስጥልኝ እትዬ ጥንቸል!” በማለት ሰላምታ አቀረበላት፡፡“ጤና…
Read 383 times
Published in
ጥበብ
“ከመደነጋገር መነጋገር”ን እንዳነበብኩት በሚል ርዕስ ባለፈው ህዳር 12 በተወዳጇ አዲስ አድማስ ጋዜጣ የ”ጥበብ” አምድ ስር የታተመ ነፃ አስተያየት ፅሁፌ ላይ ተመስርተው “አሌክስ ዘጸአት” የተባሉ ፀሐፊ “የአንለይ ጥላሁን ትችት ሲተች!” በሚል ርዕስ በህዳር 19 ዕትም፣ በጥበብ አምድ ስር ያቀረቡት ለቅሶ የበዛበት…
Read 408 times
Published in
ጥበብ