ጥበብ
(ስለ ጦርነት)›- በሰላም ጊዜ ወንድ ልጆች አባታቸውን ይቀብራሉ፡፡ በጦርነት ጊዜ አባቶች ልጆቻቸውን ይቀብራሉ፡፡ ክርሱስ- በጦርነት ላይ ሁለተኛ የወጣ ሽልማት አያገኝም፡፡ ጀነራል ኦማራ ብራድሌይ- እኛ ጦርነትን የማናቆም ከሆነ፣ ጦርነት እኛን ያቆመናል፡፡ ኤች ጂ ዌልስ- ከጦርነት የሚያተርፈው ማን እንደሆነ አሳየኝና፣ ጦርነቱ እንዴት…
Read 136 times
Published in
ጥበብ
(ስለ ኢትዮጵያ)- ሞዴሊንግ የጀመርኩት ኢትዮጵያ ውስጥ ነው፤ ምክንያቱም ያደግሁት እዚያ ነው:: ት/ቤት በሚዘጋጅ የ ፋሽን ትርኢት ላይ በመስራት ነው የጀመርኩት፤ ሙያው ደስ ይለኝ ስለነበር በዚያው ገፋሁበት፡፡ ሊያ ከበደ (ሞዴል)- የኢትዮጵያ የልጅነት ትውስታ የለኝም:: ወደ ኒውዮርክ ተሻግሬ፣ ከኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት ጋር…
Read 138 times
Published in
ጥበብ
“የሌሎችን ነፃነት አለማክበር የራስን ነፃነት ማጣት ነው” እጠብቅሻለሁ ተስፋ አልቆርጥም ከቶ እኔ ራሴ እስከ ማልፍ እንኳን ጊዜው ቀርቶ…‹‹ትችላለች!!››‹‹Yes, the can!!››የገጠር ከተማ ነው፡፡ ልጅቱ ሃብታም የገበሬ ነጋዴ አባቷ እንደ ሞቱ፣ በጎረቤት ግፊት የከተማው ‹ባለውቃቤ›ን ልጅ አገባች፡፡ ሴት ልጅ ወለዱ፡፡ ቀስ እያለ…
Read 147 times
Published in
ጥበብ
(የኤልያስ መልካ ሴት፣ ሀገር እና እግዜር!) ብዙ ሰዎች የኤልያስ መልካ የሙዚቃ ግጥም እንዴት ያለ ነው? የሚል ጥያቄ ቢቀርብላቸው፣ አሉታዊ ነገርን የሚሸሽና አዎንታዊነት የሚሰብክ መሆኑን ይመሰክራሉ፡፡ ነገርዬው ጨለማን የሚፈራ፣ ብርሃንን የሚናፍቅ መሆኑን ያሳብቃል፡፡ ግን የኤልያስ ብርሃንን ሙጥኝ ማለት፣ ነገም ሌላ ቀን…
Read 439 times
Published in
ጥበብ
Saturday, 07 December 2019 12:57
የጸጋዬ ገብረ መድኅን ሕይወትና ሥራዎች በድሕረ-ደርግ ዓመታት
Written by ባየህ ኃይሉ ተሠማ bayehhailu@gmail.com
“-በጨካኝና አምባገነን ወታደራዊ ገዢዎች እግር የተተኩት አዲሶቹ ገዢዎች በኢትዮጵያ ዲሞክራሲን በመመስረት ፈንታ ከፋፋይና መሰሪ የዘር ፖለቲካን በማራመድ፣ አገሪቱን መውጫ ወደሌለው የብጥብጥ አዙሪት ውስጥ እንደሚከቷት ጋሼ ጸጋዬ ተረድቶት ነበር፡፡---” የደርጉ መንግሥት በ1983 ዓ.ም ሲወድቅ በደራሲያንና በጥበብ ሰዎች ዘንድ የንግግር፣ የመጻፍና በአጠቃላይ…
Read 200 times
Published in
ጥበብ
• የተለያዩ ሰዎች የተለያየ አመለካከት አላቸው፡፡ ሁሉንም ማክበር ጥሩ ነው፡፡ ጁአን ፓብሎ ጋላቪስ• ያለ አንተ ስምምነት ማንም የበታችነት እንዲሰማህ ማድረግ አይችልም፡፡ ኤሊኖር ሩስቬልት• ሌሎች እንዲያከብሩህ የምትሻ ከሆነ ራስህን አክብር፡፡ ባልታሳር ግራሽያን• ዕውቀት ሃይል ይሰጥሃል፤ ሰብዕና ግን ክብር ያጎናጽፍሃል፡፡ ብሩስ ሊ•…
Read 387 times
Published in
ጥበብ