Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ጥበብ

Saturday, 29 September 2012 09:53

ሤራዎችን የወለደው “ሤራ”

Written by
Rate this item
(0 votes)
“አፄ ኃይለሥላሴ በ1953 ዓ.ም. ለተደረገባቸው መፈንቅለ መንግሥት ምክንያቱ ራሳቸው ንጉሡ ናቸው” የሚል መልዕክት የሚያስተላልፍ መጽሐፍ ስላገኘሁ ለዛሬ ዳሰሳና ቅኝት መርጬዋለሁ፡፡ በ2003 ዓ.ም ታትሞ ለአንባቢያን የቀረበው መጽሐፍ “ሤራ! በገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት” በሚል ርዕስ በእውነተኛ ታሪክ ላይ ተመስርቶ የተፃፈ ልቦለድ መሆኑን…
Saturday, 29 September 2012 09:46

የቤት ስራው

Written by
Rate this item
(0 votes)
በአ.አ ዩኒቨርስቲ በማታው ክፍለ ጊዜ የሶስተኛ ዓመት የሥነ ጽሁፍ ተማሪ ነኝ፡፡ የመማሪያ ክፍላችን አየር በተማሪዎች የጭንቀት ትንፋሽ ዳምኗል፡፡ ውጥረቱ ከዕለት ወደ ዕለት እያየለ ሄዶ፣ ዛሬ የመጨረሻው ጡዘት ላይ ደርሷል፡፡ ለወትሮው መምህሩ እስኪመጡ የነበረው ድባብ እንዲህ የተቀዛቀዘ አልነበረም፡፡ከቀልደኛነቱ የተነሳ በፍልቅልቅ ሴቶች…
Saturday, 22 September 2012 12:21

“አድማጩ ‘ጥንቡሳሳም ለምን አለ?’

Written by
Rate this item
(0 votes)
ብሎ እንዲጠይቅ ፈልጌያለሁ” ድምፃዊ ፀጋዬ ስሜ በአሁኑ አልበሜ ላይ አንድ ሁለት ቦታ ላይ በጉሮሮ የምጠቀምባቸው ቦታዎች አሉ፡፡ በኳየር የሚሰሩ ስራዎች ወደ መድረክ ለማምጣት ሲያስቸግር ይታያል፡፡ ለካሴቱ ስራ ኳየር ተጠቅመን ከሆነ በየሄድንበት መድረክ ሁሉ ኳየሩን ይዞ መሄድ የግድ ይሆናል፡፡ ያለበለዚያ ሰው…
Saturday, 22 September 2012 12:27

ተሬ ሞተሬ እና ከቤ

Written by
Rate this item
(0 votes)
እውነተኛ ልብ ወለድ ያ እሥር ቤት እንደላሊበላ ውቅር ቤተ - ክርስቲያን ከአንድ አለት ተፈልፍሎ የተሠራ ይመስላል፡፡ መሀከሉ ላይ ቦይ አለ፡፡ ግቢው ሲፀዳ የውሃ መውረጃ ነው፡፡ ግራና ቀኙ ላይ፤ አንድ-አለፍ አንድ-አለፍ ትይዩ በሮች አሉ - ከዚያው አለት የተቦረቦሩ የሚመስሉ፡፡ ከአየር ሆነው…
Rate this item
(9 votes)
መኖር መላ አገኘ መኖር መላ አገኘ - እንደገና ደሞ ቢሞቱም ግድ የለ መስኩ ላይ ተጋድሞ መቅረትሽን ቃዥቶ መምጣትሽን አልሞ ቢሞቱም ግድ የለ የአብዬ መንግሥቱ ለማ ሥነ ፅሁፋዊ ሥራ አሀዱ ብሎ የጀመረው ገና የአንደኛ ደረጃ ተማሪ እያሉ “የአንድ ጌታ አስተዋይነት” በሚል…
Rate this item
(30 votes)
በእርግጥ የቀዳሚ እና የተከታይ ደረጃ ለመስጠት ያዳግተኛል፡፡ ይስማዕከ ግን በአማርኛ ልብወለድ ውስጥ ከተለመደው አብራሪነት፣ ገላጭነት፣ (ለምሳሌ በዕውቀቱ ሥዩም እንደሚተቸው ቀኑ ደመናማ ነው ሰማዩ ብልጭ ድርግም ይላል…) እያልን ከምንወርድበት ዘልማዳዊ ጥንወት መንጭቆ ሊያወጣን ይታትራል፡፡ የ”ዣንቶዣራ” ቁጥር አንድ እምርታ ሁነትን ከማብራራት እና…