ጥበብ

Tuesday, 04 March 2014 11:41

የዲናው የሰንበት ውሎ

Written by
Rate this item
(3 votes)
ዲናውና ሁለተኛ ልጁ ሉዊስ ስላሴ በአሜሪካን ሙዚየም ኦፍ ናቹራል ሂስትሪበ1970 ዓ.ም አዲስ አበባ ውስጥ የተወለደውና በልጅነቱ ወደ አሜሪካ ያቀናው ዲናው መንግስቱ፣ እድገቱ በቺካጎ ሲሆን ከጆርጅ ታውን ዩኒቨርሲቲ በእንግሊዝኛ ቋንቋ የመጀመሪያ ዲግሪውን፣ ከኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ ደግሞ በስነጥበብ ሁለተኛ ዲግሪውን ተቀብሏል፡፡‘ዘ ቢዩቲፉል ቲንግስ…
Saturday, 22 February 2014 13:11

የጉዞ ማስታወሻ

Written by
Rate this item
(10 votes)
ባንግላዲሽ ሲታማ ለኔ ብለህ ስማ--- በባንግላዲሽ ሰዎች ዘንድ ሰውን ትክ ብሎ መመልከት፤ ያውም በቅርበት፤ ነውርነት የለውም። አንዳንዱ ትክ ብሎ ሲመለከትህና “አንተ፤ እገልዬ አይደለህ እንዴ?” ብሎ አቅፎ ሊስምህ ያሰፈሰፈ የሩቅ ዘመድ ሊመስልህ ይችላል፡፡ ትክታው በዝቶብህ፤ ብልጭ ሲልብህ፣ “ምን አባክ አፍጠህ ታየኛለህ?…
Rate this item
(9 votes)
ወጣት ይስሃቅ ካሣሁን ይባላል፡፡ ፒያኖ የመጫወት ፍላጐት ያደረበት ገና የ15 ዓመት ታዳጊ ሳለ ነበር፡፡ ጊዜው 2002 ዓ.ም አካባቢ ነው፡፡ በገርጂ የኮርያ ሆስፒታል ግቢ ውስጥ በሚገኘው የ “ጉድ ኒውስ ቸርች” አዳራሽ ፒያኖ የሚማሩ ልጆችን ሲመለከት ነው ፍላጐቱ የተቀሰቀሰበት፡፡ እሱም እንደነዚያ ልጆች…
Rate this item
(8 votes)
“በሰው ስራ ታውቆ የራስን መስራት ፈተና አለው”ከጥቂት ዓመታት በፊት በዝነኛው ድምፃዊ ሙሉቀን መለሰ ሥራዎች ከአድማጮች ጋር የተዋወቀውና ተወዳጅነትን ያተረፈው አርቲስት ብዙአየሁ ደምሴ፤ በቅርቡ “ሳላይሽ” የተሰኘ የራሱን የመጀመርያ አልበም ለጆሮ አብቅቷል፡፡ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አበባየው ገበያው አልበሙ ከወጣ ጊዜ አንስቶ ድምፃዊውን…
Rate this item
(1 Vote)
በኢትዮጵያ የህትመት ታሪክ ውስጥ ቀዳሚውን ሥፍራ ይዞ የነገሰው የነፃው ፕሬስ ጉዞ፤ አስደማሚ ውጤት ለመፍጠር መቻሉ አያከራክርም፡፡ በአገራችን በተፈጠረው አንፃራዊ የዲሞክራሲ ጅማሮ የተነሳ በይፋ የተፈቀደው የነፃ ፕሬስ ህትመት፤ እንደጀማሪ ባህልነቱ ህፀፆች አልነበሩበትም ማለት አይደለም፡፡ ነገር ግን፤ የንባብ ባህል እንዲደራጅ የነፃው ፕሬስ…
Rate this item
(3 votes)
ዝነኛዋ ባለቅኔ እመት ገላነሽ አዲስ በ1974 ዓ.ም ሠዓሊ ዘውዱ ኃይሌ ፐርትሬታቸውን እንደሠራውበደብረጽላሎ አማኑኤል ገዳም የሚገኘውና በመፈራረስ ላይ ያለው የእመት በላይነሽ አዲስ መቃብርበደብረጽላሎ ገዳም እመት ገላነሽ ካረፉ በኋላ የቅኔ ጉባኤያቸው እንዳይፈታ ቅኔ ሲያስተምሩ የነበሩት መሪጌታ አበራ ብርሃኑበኢትዮጵያ የቅኔና የባለቅኔ ታሪክ ሲነሣ…