ጥበብ
“በሰው ስራ ታውቆ የራስን መስራት ፈተና አለው”ከጥቂት ዓመታት በፊት በዝነኛው ድምፃዊ ሙሉቀን መለሰ ሥራዎች ከአድማጮች ጋር የተዋወቀውና ተወዳጅነትን ያተረፈው አርቲስት ብዙአየሁ ደምሴ፤ በቅርቡ “ሳላይሽ” የተሰኘ የራሱን የመጀመርያ አልበም ለጆሮ አብቅቷል፡፡ የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አበባየው ገበያው አልበሙ ከወጣ ጊዜ አንስቶ ድምፃዊውን…
Read 7594 times
Published in
ጥበብ
በኢትዮጵያ የህትመት ታሪክ ውስጥ ቀዳሚውን ሥፍራ ይዞ የነገሰው የነፃው ፕሬስ ጉዞ፤ አስደማሚ ውጤት ለመፍጠር መቻሉ አያከራክርም፡፡ በአገራችን በተፈጠረው አንፃራዊ የዲሞክራሲ ጅማሮ የተነሳ በይፋ የተፈቀደው የነፃ ፕሬስ ህትመት፤ እንደጀማሪ ባህልነቱ ህፀፆች አልነበሩበትም ማለት አይደለም፡፡ ነገር ግን፤ የንባብ ባህል እንዲደራጅ የነፃው ፕሬስ…
Read 3562 times
Published in
ጥበብ
ዝነኛዋ ባለቅኔ እመት ገላነሽ አዲስ በ1974 ዓ.ም ሠዓሊ ዘውዱ ኃይሌ ፐርትሬታቸውን እንደሠራውበደብረጽላሎ አማኑኤል ገዳም የሚገኘውና በመፈራረስ ላይ ያለው የእመት በላይነሽ አዲስ መቃብርበደብረጽላሎ ገዳም እመት ገላነሽ ካረፉ በኋላ የቅኔ ጉባኤያቸው እንዳይፈታ ቅኔ ሲያስተምሩ የነበሩት መሪጌታ አበራ ብርሃኑበኢትዮጵያ የቅኔና የባለቅኔ ታሪክ ሲነሣ…
Read 5545 times
Published in
ጥበብ
“ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ስምንተኛው ሺህ እየተባልን የምንበረግግበት አፈ - ታሪክ፣ አሁን አሁን እየመሰለን ልባችን መበርገግ ጀምሯል፡፡ በሰው ልጅ ሕሊናዊ መመዘኛዎች ነውርና ፀያፍ የተባሉ ነገሮች እንደጨዋነት አደባባይ ላይ ሰንደቅ ሆነው ወደ መውለብለብ መድረሳቸው፣ሥጋታችንን እጥፍ ድርብ እያደረገው መጥቷል፡፡ ስለዚህም ፊታችን ተጋርጦ ነፃ…
Read 2612 times
Published in
ጥበብ
ከሁለት ዓመት በላይ ማሲንቆዬን ሰቅዬ ድንጋይ ተሸክሜአለሁከማሲንቆ ውጭ አልሞክርም፤ በማሲንቆው ግን የሚያህለኝ የለምማሲንቆ ከልጅነት እስከ እውቀት አብሮኝ ያደገ ነውአባትሽ ማሲንቆ ተጫዋች ነበሩ፡፡ የእርሳቸው ተፅዕኖ አድሮብሻል ማለት ይቻላል?በትክክል! አባቴ ጐበዝ ማሲንቆ ተጫዋች ነበር። የሚወዳደረው አልነበረም፡፡ እኔም በልጅነት አዕምሮዬ ማሲንቆውን ስሰማው በጣም…
Read 3548 times
Published in
ጥበብ
“ተዋነይ ብሉይ የግዕዝ ቅኔያት ፍልስፍና ከቀደምት የኢትዮጵያ ነገሥታት እና ሊቃውንት” በሚል ርእስ በአቶ ኤፍሬም ሥዩም ተሰማ ተዘጋጅቶ እና በአቶ በላይ መኰንን የአርትኦት ሥራ ተሠርቶ በታተመው የቅኔ መጽሐፍ ላይ ስሕተት ናቸው ብዬ ያመንኩባቸውን አንዳንድ ነጥቦች አንሥቼ፣ ታኅሳስ 19 ቀን 2006 ዓ.ም…
Read 4463 times
Published in
ጥበብ