ላንተና ላንቺ
ሴቶች እድሜያቸው ከሰላሳ አመት በላይ ከሆነ ቢቻል በአንድ አመት ካልተቻለ በሶስት አመት ወይንም በአምስት አመት አንዴ የህክምና ምርመራ በማድረግ ጤንነታቸውን መከታተል ይገባቸዋል፡፡ዶ/ር ካሳሁን ኪሮስ የማህጸን በር ካንሰር በሴቶች ላይ የሚከሰት አስከፊው የካንሰር አይነት እና በአጠቃላይም በገዳይነት ደረጃው ከፍ ያለ ቦታ…
Read 2564 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ጆርናል የማህጸንና ጽንስ ሕክምና ባለሙያዎች ከስነተዋልዶ ጤና ጋር በተያያዘ በስራ ላይ የገጠሙዋቸውን እውነታዎች እንዲሁም በታካ ሚዎች ዘንድ የሚኖሩ የስነተዋልዶ ጤናን የሚመለከቱ ሁኔታዎችን በምርምር ለህትመት ያበቃሉ፡፡ በዚህ እትም ለንባብ ያልነው ከአሁን ቀደም የእርግዝና ክትትልን በሚመለከት በኢትዮጵያ…
Read 3184 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በቀን ውስጥ ውሎዎን ለመወሰን ከሚያስቸግሩ ሁኔታዎች መካከል ጡት የሚጠባ ልጅ በቤት ውስጥ ትቶ መሄድ አንዱ ሊሆን ይችላል፡፡ ምናልባትም ወደስራ ወይንም የማይቀርበት ሌላ ጉዳይ ሊገጥም ይችላል፡፡ ታዲያ በዚህ ጊዜ ልጅዎ እንዳይራብ ወይንም ገና ስድሰስት ወር ሳይሞላው ሌላ ተጨማሪ ምግብ እንዲወስድ ላለማስገደድ…
Read 4451 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ጡቴን ልመረመር ወደ አንድ ሆስፒታል ሄጄ ጡትሽ ካንሰር የለውም፡፡ ነገር ግን CYST (ሲስት) አለው የሚል መልስ ነበር የተነገረኝ፡፡ ይህ CYST (ሲስት) የተባለ ነገር ምንድነው?ከጋዜጣው አንባቢ በስልክ የተጠቆመ ወይንም የቀረበ ጥያቄ ነው ከላይ ያነበባችሁት፡፡ CYST (ሲስት) ምንድነው ?የጡት ካንሰርና ሲስት ልዩነታቸው…
Read 4761 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እንደምን ሰነበታችሁ ውድ የላንቺና ላነተ አንባቢዎች፡፡ በዛሬው አምዳችንበወጣቱ ላይ ስለሚስተዋለው የኢንተርኔት አጠቃቀም እና ይህም በወሲብ ፍላጎት እና ባህሪው ላይ ያሳደረውን ተጽዕኖ አንዳንድ መረጃዎችን ልናጋራችሁ ወደናል። ለዚህ ጽሁፍ መነሻ ያደረግነው በርዕሱ ላይ ተመስርቶ በመንግስት ትምህርት ቤቶች ላይ ትኩረቱ አድርጎ በዚሁ በአዲስ…
Read 4023 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ አዋላጅ ነርሶች ማህበር 27/ኛውን አመታዊ ጉባኤ Oct/12-13/2018/ በአዲስ አበባ አካሄዶአል፡፡ በጉባኤው ላይም በተለያዩ መስተዳድሮች ባሉ የህክምና ተቋማት የሚያገ ለግሉ አዋላጅ ነርሶች እንዲሁም ከተለያዩ የሚመለከታቸው መስሪያ ቤቶች የተወከሉ ባለሙያዎች ተሳት ፈዋል፡፡ ጉባኤው በሁለት ቀን ቆይታው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውይይት ያደረገ…
Read 2998 times
Published in
ላንተና ላንቺ