ላንተና ላንቺ
የኮሮና ቫይረስን ወረርሽኝ ለመከላከላ እንዲቻል በአለም ላይ ያሉ ሳይንቲስቶች በየፊናቸው ክትባቱን ለማምረት የቻሉትን ጥረት አድርገዋል፡፡ ክትባቱ ተገኝቶአል… ክትባቱን ተከተቡ የሚለው መግለጫ ሲወጣ ግን በተቃራኒው የቆሙ ሰዎች ቁጥር ቀላል አልነ በረም፡፡ ዛሬም ድረስ ቢሆን በተለያዩ ምክንያቶች ክትባቱን ላለመውሰድ ጸንተው የቆሙ አሉ፡፡…
Read 12917 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የአለም የጤና ድርጅት(WHO) እ.ኤ.አ16 March 2022 ስለ ኮሮና ቫይረስ ሕመም እና ስለክትባቱ አንድ የጥያቄና መልስ አምድ በድረገጹ ለንባብ አቅርቦአል፡፡ ወደ ጥያቄና መልሱ ከመግባታችን በፊት ግን በቅርቡ ማለትም እ.ኤ.አ May 1/2022 ባወጣው መረጃ በኮሮና ምክንያት መወሰድ ያለበት ክትባት በኢትዮጵያ እና በአለም…
Read 12791 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የሴቶች ማህጸን መውጣት ማለት የሴቶች የጀርባ ወይንም የወገብ አጥንት ሲደክም የሚከሰት ችግር ነው፡፡ ይህ እድሜአቸው ከ50-79 አመት የሚደርሱ ከአጠቃላይ ሴቶች ግማሽ የሚያህሉት የሚገጥማቸው ሕመም ነው፡፡ ይህን መረጃ ያወጣው ማዮ ክሊኒክ በ2020/ዓ/ም ነው። Uterine prolapse የህክምና ቋንቋው ሲሆን prolapse የሚለው ቃል…
Read 13639 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Emergency contraceptive አፋጣኝ የእርግዝና መከላከያ በአንድ የወር አበባ ወቅት በምንም ምክንያት ከሁለት ጊዜ በላይ መወሰድ የለበትም፡፡ Emergency contraceptive አፋጣኝ የእርግዝና መከላከያ ጥንቃቄ በሌለው መንገድ ወይ ንም በድንገት የወሲብ ግንኙነት ሲፈጸም ያልተፈለገ እርግዝናን ለመከላከል ሲባል የሚወሰድ መከላከያ ነው፡፡ አፋጣኝ ያልተፈለገ እርግዝና…
Read 11416 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የአለም ጤና ድርጅት እንዳወጣው መረጃ ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ ከJanuary 2020 እስከ April 2022 ድረስ 469,979 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 7,508 ሰዎች በቫይረሱ ምክንያት ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡ እስከ ማርች 22 ድረስ 29,373,478 የሚሆኑ ሰዎች ክትባት ወስደዋል፡፡ የአለም የጤና ድርጅት እንደገለጸው…
Read 10610 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ገና የተወለዱ ጨቅላዎችን በመጀመሪያዎቹ ቀናት፤ ሳምንታት እና ወራት ምን ያህል መጠን በምን ያህል ፍጥነት ማጥባት እንደሚገባ CDC ለንባብ ያለውን እነሆ ታነቡ ዘንድ ጋብዘናል፡፡ በመጀመሪያዎቹ ቀናት፤እናትየው ወይንም ቤተሰብ ስለልጆቻቸው እድገት ምን ያህል የጡት ወተት መስጠት እንዳለባቸው ካላወቁ የህጻናት ሐኪሞችን ወይንም ነርሶችን…
Read 11224 times
Published in
ላንተና ላንቺ