ላንተና ላንቺ

Rate this item
(0 votes)
 ጥር 25/2007 ዓ/ም አመሻሹ ላይ የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር 25ኛ አመት በአልና አመታዊ ኮንፍረንስ እንዲሁም የአፍሪካ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ፌደሬሽን 2ኛው አመታዊ ጉባኤ መክፈቻ ስነስርአት ከተካሄደ በሁዋላ ስነስርአቱ ዛሬ ተፈጽሞአል። የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር 25ኛ አመት በአልና አመታዊ…
Rate this item
(1 Vote)
 • ደም መስጠትም ሆነ መቀበል ሰጪውንም ሆነ ተቀባዩን የማይጎዳ ሰብአዊ አገልግሎት ነው። • ደም መለገስ ማለት ልትቋረጥ የነበረችን ሕይወት እንደገና ተስፋዋን ማለምለም የሆነ ሰብአዊ አገልግሎት ነው። • ደም በፈቃደኝነት መለገስ... የስጦታዎች ሁሉ ስጦታ ነው። “ደም ልገሳ በኢትዮጵያ - ከ1962 ዓ/ም…
Rate this item
(0 votes)
 በአንድ ቀልድ ጽሁፋችንን እንጀምር። “ጎን ለጎን ቁጭ ብለው የማይነጋገሩ ወንድና ሴት ካሉ እነርሱ ባልና ሚስት ናቸው” ይላል። ሁሉንም ባለትዳሮች ከዚህ ያውጣችሁ የሚል ይሆናል የዚህ አምድ ምኞት። በተለይም ሰሞኑን በክርስትናው እምነት ተከታዮች ዘንድ የሚከበሩ በአላትን ያሳለፍን ስለሆነ በእንደዚህ ያለው ወቅት ደግሞ…
Saturday, 14 January 2017 16:14

“ESOG… 25ኛ አመት...”

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ጥር 25-27 የኢትዮያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር 25ኛ አመት የብር ኢዮቤልዩ፣ጥር 25-27 የኢትዮያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ESOG ›መታዊ ጉባኤ፣ጥር 25-27 የአፍሪካ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ፌደሬሽን 2ኛ ጉባኤ ይካሄዳል። የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ከተቋቋመ 25 አመት ሞላው። ጉባኤው…
Rate this item
(0 votes)
• ስራ መስራት የሚገባው በተገረዙ ሴቶች ችግር ላይ ብቻ አይደለም። ያልተገረዙ ሴቶችንም ጉዳይ ማየት ያስፈልጋል። • በደቡብ በአንዳንድ አካባቢዎች ግርዛት እንደገና እንደአዲስ ተጠናክሮ ቀጥሎአል። ሳይገረዙ የተዳሩ ሴቶች እንደገና በራሳቸው ፈቃድ እየተገረዙ ነው። ለርእስነት የመረጥነው አባባል የአንዳንድ አባወራዎች ውሳኔ ነው። ምናልባትም…
Rate this item
(0 votes)
 • በየአስር ሴኮንዱ በአለማችን አንዲት ልጃገረድ ግርዛት ይፈጸም ባታል። ታህሳስ 6/2009 ዓ/ም በአዲስ አበባ አንድ የምክክር አውደ ጥናት ተካሂዶ ነበር። የምክክር አውደጥናቱ ትኩረትም በአለም አቀፍ ደረጃ እ.ኤ.አ እስከ 2025 ድረስ በሴት ልጆች ላይ የሚፈ ጸመውን ግርዛት የብልት ትልተላ ጭርሱንም ለማስቆም…