ላንተና ላንቺ
የወር አበባ ተቋረጥ ሲባል ምን ማለት ነው? ደረጃውስ ምንድነው? ምክንያቱስ? መቼ ነው የሚቋረጠው? ከወር አበባ መቋረጥ ጋር በተያያዘ የሚከሰቱ የስነልቡናና የጤና ችግሮች ምንድናቸው? የሚለውን ባለሙያው ዶ/ር ማለደ ቢራራ ማብራሪያ እንዲሰጡበት ለዚህ እትም ጋብዘናል፡፡ ዶ/ር ማለደ ቢራራ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም…
Read 13158 times
Published in
ላንተና ላንቺ
‹‹….እኔ የመጣሁት ከደብረዘይት ነው፡፡ የአምስት ልጆች እናት ነኝ፡፡ ለረጅም ጊዜያት ታምሜ ቆይቻለሁ። ከፊት ለፊት ከእንብርቴ በታች የተድበለበለ ነገር ያለ ይመስለኛል፡፡ መንገድ መሄድ ያቅተኛል፡፡ መንገድ ሄጄ ስመለስ የግድ አልጋ መያዝ ነበረብኝ፡፡ በቃ መንቀሳቀስ አልችልም፡፡ ሆድሽን ወደላይ ደግፈሽ ያዥው ያዥው ይለኝ ነበር፡፡…
Read 3758 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Gynecology oncologist…. የሚባሉት ሙያተኞች በሴቶች የመራቢያ አካላት ላይ የሚደርሱ የካንሰር ሕመሞችን ለማከምና ለማስወገድ በነበራቸው የጽንስና ማህጸን ሕክምና ባለሙያነት ላይ በተጨማሪ ልዩ ትምህርት የሚወስዱ የህክምና ባለሙያዎች ናቸው፡፡ ስለዚህም Gynecology oncologist የሚባሉት ባለሙያዎች በሴቶች የመራቢያ አካል ላይ የሚከሰት ካንሰርን ማከም የሚችሉ ልዩ…
Read 4489 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር በስነተዋልዶ ጤና ዙሪያ የጥራት ማሻሻያ በሚል ወደ ህብረተሰቡ ወርዶ ለመስራት የሚያስችል ፕሮጀክት እያንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡ የዚህ ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ እዮብ መሐመድ ይባላሉ፡፡ አቶ እዮብ የጥራት ማሻሻያ ሲባል ምን ለማለት ነው? የሚለውን ማብራሪያቸውን ለአንባቢ ይድረስ ብለናል፡፡ እንደ…
Read 1843 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለም አቀፍ ደረጃ በየአመቱ 43/ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች ጥንቃቄ በጎደለው የህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ምክንያት ከጉዳት ላይ ይወድቃሉ፡፡ ባለፈው እትም የሕክምና ባለሙያዎችን የህግ ተጠያቂነት በሚመለከት ለንባብ ያልነው ተከታይ እንደሚኖረው ገልጸን ነበር፡፡ እነሆ ዛሬም አቶ አበበ አሳመረ የህግ ባለሙያና ጠበቃ እንዲሁም የኢትዮጵያ የጽንስና…
Read 2575 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በኢትዮጵያ የግልም ሆነ የመንግስት… አንድም ሆስፒታል ደረጃውን መቶ በመቶ ባሙዋላ መልኩ የተደራጀ አይደለም፡፡ ባለፉት ሁለት ሳምንታት በወጣው እትም የህክምና ባለሙያዎች የህግ ተጠያቂነት በአለም አቀፍ ደረጃ ምን መልክ አለው? በአገራችንስ? የሚሉትን ነጥቦች ለንባብ ብለናል፡፡ በዚህ ዙሪያ የሚነሱ የመጨረሻ ሀሳቦችን ከህግ ከባለሙያው…
Read 2046 times
Published in
ላንተና ላንቺ