ላንተና ላንቺ
የሐሞት ጠጠር ከክርስቶስ ልደት በፈት በ1000/አመተ አለም ጀምሮ በተለይም በግብጽ ይታወቃል፡፡ሴቶች በመውለድ እድሜ ላይ እያሉ ከወንዶች በእጥፍ ያህል የሐሞት ጠጠር የሚይዛቸው ሲሆን በተለይም እድሜያቸው በ50/ክልል ሲሆን መጠኑ ይጨምራል፡፡ የሐሞት ጠጠር ከወጣቶች ይልቅ በእድሜ በገፉ ሰዎች ከ4-10/ያህል ይበልጥ ይከሰታል፡፡የሐሞት ጠጠር ወይንም…
Read 6328 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለም አቀፍ ደረጃ መካንነት 15% በጥቅሉም ሲታይ ወደ 48.5 ሚሊዮን የሚሆኑ ጥንዶችን ያስቸግራል፡፡ ከዚህ ውስጥ ወንዶች ከ20-30% የሚሆነውን የመካንነት ችግር ድርሻ የሚጋሩ ሲሆን በአጠቃላይም ወደ 50% ለሚሆነው መካንነት አስተዋጽኦ ያደርጋሉ፡፡ በእርግጥ ይህ ቁጥር በትክክል በአለም አቀፍ ስላለው ሁኔታ መረጃ ይሆናል…
Read 3615 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከእርግዝና ጋር በተገናኘ የሚከሰት መመረዝ (Infection) እና ከእናት ወደልጅ መተላለፉን በተመለከተ ባለፈው እትም በእርግዝና ጊዜ የበሽታ መቋቋም ኃይል እንዴት እንደሚቀንስ፤ በእርግዝና ጊዜ የሰውነት ተፈጥሮአዊ ለውጥ እንደሚኖር፤ በዚህም ሳቢያ በእናትየው ላይ እና እንዲሁም በልጁ ላይ የሚደርሱ ችግሮች ምን እንደሆኑ የሚያሳዩ ነጥቦች…
Read 1971 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አንዲት ሴት በሕይወት ዘመንዋ እንድታልፍበት ከሚፈለግ የህይወት ጉዞ አንዱ እርግዝናና በሰላም ልጅ ወልዶ መታቀፍ ነው፡፡ በእርግጥ የልጅ አባት መሆን ለአባቶችም እጅግ የሚያስ ደስት፤ በምንም ነገር ሊለወጥ ወይንም ሊገኝ የማይችል ተፈጥሮአዊ ሂደት ነው፡፡ አንዲት ሴት በእርግዝናዋ መደሰት እንደሚያጋጥማት ሁሉ የጤና መታወክ…
Read 2466 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ባለፈው እትም ትዳርን ከመፍረስ ለማዳን ከሚረዱን ምክንያቶች አንዱን አስነብበናችሁዋል፡፡ የስነልብና ባለሙያዎች ትዳርን እንደአጀማመሩ ለማቆየት የሚረዱ በርካታ ጠቃሚ ነገሮችን የሚያማክሩ ሲሆን ለዚህ እትምም ለንባብ የተወሰኑትን መራርጠናል፡፡አንድ መረጃ እንደሚጠቁመው በአሜሪካ 40-50% የሚሆኑ ትዳሮች የመፍረስ እድል ሲያጋ ጥማቸው በኢትዮጵያ ደግሞ በ30 አመት ውስጥ…
Read 3323 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ለመሆኑ ስንቶች ይሆኑ በትዳር አለመታመን የተነሳ ወደ አልሆነ አቅጣጫ እየተጉዋዙ በስነተ ዋልዶ ጤና ችግር የታወኩ? ይህንን ጥያቄ ለመመለስ እራሱን የቻለ ጥናት ቢያስፈ ልገውም በየአቅራቢያችን ግን የታዘብናቸው ብዙ ክስተቶች አሉ፡፡ በቤታቸው ውስጥ ሆነው ልጆቻቸውን ከማሳ ደግ እና ባልን ከመርዳት ውጭ ደጁን…
Read 2289 times
Published in
ላንተና ላንቺ