ላንተና ላንቺ
እርግዝና….ልጅ መውለድ…ሕጻን… በሚል ርእስ ለንባብ የበቃው መረጃ በተለይም ከእርግዝና ቀደም ካለ ወቅት ጀምሮ እስፖርትን መስራት ምን ይጠቅማል በሚል ዝርዝር ሁኔታውን እንደሚከተለው ያስነብባል፡፡ Women health የተባለው ድረገጽ ከእርግዝና በፊትም ሆነ በእርግዝና ወቅት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ ምን ያህል ጠቀሜታ እንዳለው እና…
Read 11986 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አንዲት ሴት ጽንስ እንዳትቋጥር ከሚያደርጓት ምክንያቶች መካከል ከመጠን ያለፈ ውፍረት አንዱ ነው፡፡ በሚሺጌን ዩኒቨርሲቲ የተደረገው ጥናት እንደሚያመላክተው የቦዲ ማስ ኢንዴክስ (Body Mass Index) ልኬታቸው 40 የሆነ ሴቶች መጠነኛ የሰውነት ክብደት ኖሯቸው የቦዲ ማስ ኢንዴክሳቸው ከ18.5 እስከ 24.9 ከሚለካ ሴቶች ጋር…
Read 9602 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የአንዲት ሴት የሰውነት ክብድት ከመጠን ያለፈ የውፍረት ልኬት ውስጥ በገባባት ወቅት ብትጸንስ፣ እርሷም ላይ ሆነ ጽንሱ ላይ የጤና እክል ሊደርስ እንደሚችል የዘርፉ ባለሙያዎችና የተለያዩ ጥናታዊ ጽሑፎች ያመላክታሉ፡፡ከመጠን ያለፈ ውፍረት ሲኖር አንዲት ሴት ሊኖራት የሚችለውን ለጽንስ ዝግጁ የሆነን እንቁላል የማኳረት ሂደቷንም…
Read 13648 times
Published in
ላንተና ላንቺ
‹‹…እንደአጠቃላይ ግን የተወሰነ ለውጥም እንደለውጥ የሚታይ እና የህክምና ባለሙያው ሙሉ መስዋእትነትን ለመክፈል ዝግጁ እስከሆነ ድረስ በጣም ከባድ ነው መሰራት አይችልም የሚባል ስራ ነው ብዬ አላምንም፡፡›› ዶ/ር ማሪያማዊት አስፋው ትባላለች፡፡ በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የማህጸንና ጽንስ ሕክምና እስፔሻሊስት በመሆን ስታገለግል…
Read 8901 times
Published in
ላንተና ላንቺ
‹‹…እንደአጠቃላይ ግን የተወሰነ ለውጥም እንደለውጥ የሚታይ እና የህክምና ባለሙያው ሙሉ መስዋእትነትን ለመክፈል ዝግጁ እስከሆነ ድረስ በጣም ከባድ ነው መሰራት አይችልም የሚባል ስራ ነው ብዬ አላምንም፡፡›› ዶ/ር ማሪያማዊት አስፋው ትባላለች፡፡ በቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ የማህጸንና ጽንስ ሕክምና እስፔሻሊስት በመሆን ስታገለግል…
Read 2345 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በሕክምናው ዘርፍ የሚሰማሩ ባለሙያዎች ስለሚሰሩት ስራ ይዋል ይደር ሳይባል በጊዜው ጠንቅቀው ማወቅ የሚገባቸውን ነገር ሊያውቁ ይገባል፡፡ ምክንያቱም በተማሩት ሙያ የሚያ ገለግሉት በቀጥታ ሕይወትን የማዳን ስራ ስለሆነ ነው፡፡ ይህ ሙያ እንደሌላው ሙያ ቆይ ይደርሳል፤ቀስ ተብሎ ሊሰራ ይችላል፤ዛሬ ይኼኛው ሐኪም ካልቻለው ነገ…
Read 8136 times
Published in
ላንተና ላንቺ