ላንተና ላንቺ
ባለፈው ሳምንት እትም በእርግዝና ወቅትና ከወሊድ በሁዋላ የሚከሰትን ድብርት ምክንያትና ምልክቶቹን የጠቆመ ጽሁፍ ዶ/ር ያየህይራድ አየለን ምንጭ አድርገን ለንባብ ማቅረባችን ይታወሳል፡፡ በዚህ እትምም ዶ/ር ያየህይራድ በተለይም ከአእምሮ ሕመም ጋር በተያያዘ ያጋሩንን ነጥብ ታነቡ ዘንድ እነሆ ብለናል፡፡ ወደ ነጥቦቹ ከማምራታችን በፊት…
Read 12657 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በዚህ እትም ሴቶች በእርግዝናቸው ወይንም ከወሊድ በሁዋላ ስለሚገጥማቸው የመንፈስ ጭንቀት ወይንም ድብርት እና ሊወስዱ ስለሚችሉት እርምጃ አስቀድሞ ምን ማወቅ ይገባል የሚለውን ከባለሙያ ያገኘነውን መልስ ለንባብ ብለናል፡፡ ባለሙያው ዶ/ር ያየህይራድ አየለ ከቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ናቸው፡፡ ከወሊድ በኋላ ዋና ድብርት …
Read 12595 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አስታውሱ…. በየቀኑ የሚኖሩ ትናንሽ ለውጦች ውጤታማ ያደርጋሉ፡፡ክብደት ያላቸውን ህጻናት መመልከት በአለም በየጊዜው እየጨመረ ሲሆን በተለይም በአለፉት ሁለት አስርት አመታት ቁጥራቸው ቀላል የማይባሉ ልጆች በተለያዩ ሀገራት ክብደታቸው ከፍ እያለ መሆኑን CDC ያወጣው ዘገባ ያሳያል። የህጻናት ክብደት በአሉበት እድሜም ይሁን በወደፊት ህይወታ…
Read 13129 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ገና የተወለዱ ጨቅላዎችን በመጀመሪያዎቹ ቀናት፤ሳምንታት እና ወራት ምን ያህል መጠን በምን ያህል ፍጥነት ማጥባት እንደሚገባ CDC ለንባብ ያለውን እነሆ ታነቡ ዘንድ ጋብዘናል፡፡ በመጀመሪያዎቹ ቀናት፤እናትየው ወይንም ቤተሰብ ስለልጆቻቸው እድገት ምን ያህል የጡት ወተት መስጠት እንዳለባቸው ካላወቁ የህጻናት ሐኪሞችን ወይንም ነርሶችን አስቀድሞ…
Read 13020 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኮሮና ቫይረስ ካለባቸው እናቶች የሚወለዱ ህጻናት ምንያህል በቫይረሱ ይጎዳሉ የሚለውን በሚመለከት እስከአሁን ብዙም የተረጋገጠ ነገር የለም፡፡ ቢሆንም ግን ጨቅላዎችን በሚመለከት የሚታወቅ ነገር አለ፡፡የኮሮና ቫይረስ ከያዛቸው እናቶች ሕጻናት በሚወለዱበት ጊዜ የኢንፌክሽኑ መተላለፍ የተለመደ ወይንም በግልጽ በዚህ ምክንያት ነው የሚባል አይደለም፡፡ በአለም…
Read 12277 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ይህ ጽሁፍ በተዘጋጀበት እለት ማክሰኞ ታህሳስ 13/2013 ወይም እ.ኤ.አ Dec 22/2020 በወጣው መረጃ በ አለም ላ ይ 7 7,394,940 በ ኮሮና ቫ ይረስ የተያዙ ሲሆን 1,703,164 ሞተዋል፡፡ 43,663,983 ደግሞ ከበሽታው አገግመዋል፡፡ በኢትዮጵያ ደግሞ 120,348 በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሲሆን 1,861 ሰዎች…
Read 12062 times
Published in
ላንተና ላንቺ