ላንተና ላንቺ
ዓለም ከምንግዜውም በላይ አዋላጅ ነርሶችን አሁን ትፈልጋለች፡፡ የኢትዮጵያ ሚድዋይፎች ማህበር ለሁሉም ሚድዋይፎች እንኳን ለአለም አቀፍ የሚድዋይፍ ቀን አደረሳችሁ ይላል፡፡ የዓመቱ መሪ ቃል “መረጃው ግልጽ ነው፡ ትኩረት ለሚድዋይፎች” የሚል ነው፡፡ ማህበሩ እንደገለጸው በዓሉን ስናከብር ሚድዋይፎች በቅድመ ጽንስ፣ በእርግዝና፣ በምጥና በወሊድ እንዲሁም…
Read 11821 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ኤች አይ ቪ በደማቸው ወስጥ ያላባቸው ሴቶች ማርገዝ በሚፈልጉበት ጊዜ ኤች አይ ቪ እና እርግዝናን በተመለከተ መሰረታዊ ግንዛቤ ሊኖራቸው ይገባል። በእርግዝና ወቅት የተቀናጀ የፀረ ኤች አይ ቪ ሕክምናን መጠቀሙ የኤች አይ ቪ ስርጭት መጠን በግምት ከ 20%-30 % ሲሆን ይህን…
Read 13021 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ሊሞቱ የነበሩ እናቶች ከሞት መትረፍ ሲባል አንዲት ሴት ከእርግዝና ጋር በተያያዘ፤ ልጅ በመውለድ ጊዜ ወይንም የእርግዝና ጊዜው 42 ቀን ከሆነ በሁዋላ በሚከሰት የእርግዝና መቋረጥ ምክንያት በሚከሰቱ የተለያዩ ውስብስብ የጤና ችግሮች የተነሳ ልትሞት ደርሳ ነገር ግን ስትድን ማለት ነው፡፡ ይህንን የአለም…
Read 11891 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ቀደም ባሉት አመታት አንድ ጥናት እንዳስነበበው ባጠቃላይም በብዙ ሀገራት ከ30-60% ከሚሆኑ እርግዝናዎች በተለይም በታዳጊዎችና ወጣቶች እርግዝናው የሚቋረጠው ጽንስና በማቋረጥ ነው፡፡ በጊዜው በኢትዮጵያ ከሚከሰቱ አስር ጽንስን ማቋረጦች ስድስቱ ደህንነታቸው ያልተጠበቀ ነበር፡፡ በተለይም በገጠር በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ከሶስት ወር በሁዋላ ጽንስን ማቋረጥ…
Read 11983 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ይህ ጽሁፍ እስከተዘጋጀበት ጊዜ ድረስ COVID-19 በአለም ላይ ስጋት ሆኖ ቀጥሎአል፡፡ በእርግጥ ክትባት ተገኝቶለታል ቢባልም እንኩዋን በመላው የአለም ህዝብ ምን ያል ወይንም ሙሉ በሙሉ ተቀባይትን አግኝቶአል ብሎ ለመናገር ያስቸግራል፡፡ እንደሚታየው ከሆነ በአለም ላይ ፈቃደኛ የሆነ ሲከተብ ፈቃደኛ ያልሆነ ግን የተለያዩ…
Read 10490 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ልጅ ለመውለድ አለመቻል ሲባል በሁለት አይነት ይገለጻል፡፡ የመጀመሪያው ወንድና ሴት ቢያንስ ለ12 ወራት የእርግዝና መከላከያ ሳይጠቀሙ ወሲባዊ ግንኙነት ፈጽመው እርግዝና አልከሰት ሲል ነው፡፡ሁለተኛው ደግሞ ለአንድ ጊዜም ቢሆን እርግዝናው ተከስቶ በመቀጠል ሲሞክር እርግዝና እምቢ ሲል ማለት ነው፡፡ ልጅ መውለድ አለመቻል ከሴት…
Read 13073 times
Published in
ላንተና ላንቺ