ላንተና ላንቺ
እ.ኤ.አ November 25 በኢትዮጵያ አቆጣጠር ህዳር 16/2014 በአለም አቀፍ ደረጃ የነጭ ሪቫን ቀን ተብሎ የተሰየመ ሲሆን አላማውም በተለያየ መንገድ በሴቶች ላይ የሚደርስን ጥቃት ለማስወገድ ነው፡፡ ይህ ቀን በየአመቱ ሰዎች ስለችግሩ እውቀት እንዲኖራቸውና ንቃተህሊና ቸውን አዳብረው ድርጊቱን እንዲከላከሉ የሚያግዝ እንዲሆን የታሰበ…
Read 11104 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ልጅን ላለመውለድ ምንም መከላከያ ሳይወስዱ ጥንቃቄ በማድረግ መከላከል ይቻላል፡፡ይህ ሲባል ማለት ምን ማለት ነው የሚለውን ቁምነገር ያስነበበው Health Line የተባለ ድረገጽ ነው፡፡ ልጅን ለመውለድ ወይንም ላለመውለድ ሲባል በተፈጥሮአዊ መንገድ መገደብም ሆነ መፍቀድ የሚቻለው በምን መንገድ እንደሆነ ሲያስረዳ ዋናው መንገድ የወር…
Read 13248 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለም አቀፍ ደረጃ ከወሊድ በሁዋላ የሚከሰት የደም መፍሰስ እናቶችን በመግደል ረገድ ከፍተኛውን ደረጃ የያዘ ነው፡፡ እናቶችን በወሊድ ጊዜ ከሚከሰት የደም መፍሰስ አደጋ ለመከላከል የሚደርሰውን ችግር ምክንያቱን በመረዳት ሴቶች ልጅ በሚወልዱበት ወቅት መደረግ ያለበትን ሙያዊ እገዛ ተባብሮ በመስራት ግዴታን መወጣት ከህክምና…
Read 11375 times
Published in
ላንተና ላንቺ
መጪው እሮብ እ.ኤ.አ ዲሴምር 1/2021 በኢትዮጵያ አቆጣጠር ህዳር 22/2014 የአለም የኤችአይቪ ቀን ነው፡፡ ይህ ቀን በመላው አለም ስለኤችአይቪ ኤድስ ሰዎች እንዲነጋ ገሩ፤እንዲመካከሩ፤እንዲወስኑ ባጠቃ ላይም ስለኤችአይቪ ቫይረስ ከፍ ያለ ንቃተ ህሊና እንዲፈጥሩ ፤ስርጭቱን ለመግታት የተቻለውን ሁሉ እንዲያደ ርጉ፤ አድሎና መገለል እንዲያስወ…
Read 12022 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Jennifer T. Anger, MD Oct 01, 2018 Cedars-Sinai Staff በሚለው ድረገጽ ላይ እንዳስነበቡት የወሲብ ግንኙነት ተፈጥሮአዊና በተፈጥሮም አስፈላጊ ነገር ሲሆን በሰላማዊ መንገድ የሚከወን ከሆነ ሕመም የለውም፡፡ በእውነታው አለም ግን ወንዶችም ሆኑ ሴቶች በወሲባዊ ግንኘነት ጊዜ የሚሰማቸው ሕመም ለመኖሩ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡…
Read 14349 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በኢትዮጵያ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች ተብለው ከሚፈረጁት ውስጥ FGM የሴት ልጅ ግርዛትና የልጅነት ጋብቻ ከፍተኛውን ጉዳት የሚያደርሱ ተብለው የሚታወቁ ናቸው፡፡ በእርግጥ የእነዚህን ድርጊ ቶች መሰረታዊ አመጣጥ ድርጊቱን ፈጻሚዎቹ ሲገልጹት በዘመኑ በነበረው አስተሳሰብ እና ከልማድ በጎ ነገር ተደርጎ ልጅ ሲወራረስ የኖረ ነው፡፡…
Read 14557 times
Published in
ላንተና ላንቺ