ላንተና ላንቺ
እ.ኤ.አ በ2015/ አለም አቀፉ ህብረተሰብ መሻሻል ሊያሳይባቸው ካሰባቸው 8/ ነጥቦች አንዱ የእናቶች ሞት መጠንን ከነበረበት በ3/4ኛ መቀነስ ነው፡፡ ይህንን እቅድ ማሳካት ኢትዮጵያን ጨምሮ ለብዙ ሀገራት የቤትስራ በመሆኑ እረፍት የለሽ እንቅስቃሴ እየተደረገበት ይገኛል፡፡ ለመሆኑ በኢትዮጵያ ያለው አሰራር ምን ይመስላላ በሚል በፌደራል…
Read 3192 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 18 January 2014 11:24
“...በወንድ ህፃናት ላይ የሚደርስ የወሲብ ጥቃትና ብዝበዛ...”
Written by ፀሐይ ተፈረደኝ (ከኢሶግ)
“...በአሁን ወቅት ዕድሜው 22 ዓመት ነው። የወሲብ ጥቃቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የተፈፀመበት ግን የ10 ዓመት ልጅ በነበረ ጊዜ ነው፡፡ የዚህ ታሪክ ባለቤት የሆነው ህጻን ሁለቱም ወላጆቹ በህይወት አሉ፤ በጣም ጥሩ የገቢ ምንጭ ያላቸውና በተለምዶ ሃብታም ቤተሰብ የሚባሉ የአዲስ አበባ ኗሪ ናቸው፡፡…
Read 13595 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከወሊድ በሁዋላ በቤተሰብ ወይንም በጉዋደኛ የሚደረገውን እንክብካቤ በሚመለከት ልጅ ወልደው የነበሩና እማኝነታቸውን የሚሰጡ እናቶችንና ባለሙያን ለዚህ እትም ማብራሪያ ጠይቀናል፡፡ የመጀመሪያዋ እናት የሚከተለውን አስተያየት ሰጥታለች፡፡ “...እኔ ልጅ ከወለድኩ አሁን አምስተኛ አመቴን ይዣለሁ፡፡ በወለድኩኝ ሰአት እናቴ በጣም ትንከባከበኝ ነበር፡፡ ለምሳሌም ...አጥሚት ቢጠጣም…
Read 2650 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ባሎች ለሚሰቶቻቸው ሊሉት የማይገባቸው ነጥቦች ምንድናቸው? በእርግጥ ይህ ሁሉንም አስፈላጊ ነገር ያንትታል ባይባልም በመጠኑ ለጠቅላላ እውቀት ስለሚረዳ ለንባብ ብለነዋል፡፡ፀሐፊዋ ጂሊ ስሞክለር ትባላለች፡፡ ጂሊ ስሞክለር እንደምትለው ከባለቤትዋ ጋር ከአስር አመት ላላነሰ ጊዜ አብራ ኖራለች፡፡ ነገር ግን ከዚህ ሁሉ አመታት በሁዋላም ባልዋ…
Read 3331 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“...ማንኛዋም እናት አደጋ ውስጥ እንዳለች ማሰብ ያስፈልጋል...” “...ከተወሰኑ አመታት በፊት ነው ...ወሬው በአዲስ አበባ ከተማ የተሰማው፡፡ በጊዜው በመገናኛ ብዙሀንም ተደምጦአል... ሲሉ አንድ ተሳታፊያችን የሚከተለውን መልእክት አድርሰውናል፡፡” “...ሁኔታው ያጋጠመው ምናልባትም የዛሬ 15/ አመት ገደማ ሊሆን ይችላል፡፡ አንዲት እናት በምጥ ተይዛ በየሆስፒታሉ…
Read 2122 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ኤችአይቪ ኤይድስ ከእናት ወደልጅ እንዳይተላለፍ በተለያዩ መስተዳድሮች አዲስ አበባን ጨምሮ ከተወሰኑ የግል የህክምና ተቋማት ጋር ይሰራል፡፡ ከመስተዳድር አካላቱም በአማራው ክልል የደብረማርቆስን እና ባህርዳርን እንቅስቃሴ በመመልከት ከፊሉን ከአንድ ሳምንት በፊት በወጣው እትም ያስ ነበብን ሲሆን ዛሬ…
Read 2168 times
Published in
ላንተና ላንቺ