ላንተና ላንቺ
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ደረጃ ብዙ ህዝብ ከሚቆጠርባቸው አገራት በ2/ተኛ ደረጃ የምትገኝ አገር ናት። የወሊድ መጠኑ በአንድ ሴት 4.1/ ሲሆን የእናቶች ሞት መጠን ደግሞ በ1000/ በሕይወት ከሚወለዱ ሕጻናት 420/መሆኑን ሰነዶች ያረጋግጣሉ። በተለያዩ ምክንያቶች አብዛኞቹ እናቶች ልጆቻ ቸውን የሚወልዱት በቤታቸው ሲሆን ወደሕክምና ተቋም…
Read 2175 times
Published in
ላንተና ላንቺ
አንድ በእድሜያቸው በግምት ወደ 60/ አመት የሆናቸው አባት ከሀያ አመት በፊት የሚከተለውን ምስክርነት ሰጥተዋል፡፡ “...እኔ የኢትዮጵያ ሱማሌ ስሆን የምኖረው በጅግጅጋ ነው፡፡ ሴትን ልጅ መግረዝ በሕይወትዋ ላይ እንደመፍረድ ይቆጠራል የሚል አቋም አለኝ፡፡ ከባለቤ የወለድኩዋቸው ሰባት ልጆች ሲሆኑ አራት ሴትና ሶስት ወንዶች…
Read 5137 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ከተለያዩ አጋዥ ድርጅቶች ጋር በመተባበር የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የተፈጸመባቸው ወገኖች የህክምና፣ የስነልቡና እና የህግ ድጋፍ እንዲያገኙ የሚችሉባቸውን ሞዴል ክሊኒኮችን እያቋቋመ አገልግሎት እንዲሰጥ ሲያደርግ ቆይቶ ፕሮጀክቱ በመጠናቀቁ ምክንያት ክሊኒኮቹን ለየሆስፒታሎቹ አስረክቦአል፡፡ ይህንን በሚመለከት የኢሶግ ዋና ስራ…
Read 2288 times
Published in
ላንተና ላንቺ
• ከወሊድ በሁዋላ በሚፈጠር የአእምሮ ጭንቀት ወይንም ድብርት እናቶች እራሳቸውንና የወለዱትን ልጅ በተለያየ መንገድ ሊጎዱ ይችላሉ። • ልጅ ከተወለደ በሁዋላ የሚፈጠር የአእምሮ ጭንቀት ወንዶችንም ሊይዝ ይችላል።• ማንኛውም ሰው የድብርት መንፈስ ከተጫጫነው ተስፋ ያጣ መስሎ ሊሰማው ይችላል።ሰዎች ሁልጊዜ አንድ አይነት ስሜት…
Read 4626 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ያ የሚመጣው ሰው ባዶውን ሳይሆን የእራሱ የሆነ እውቀት፣ ልምድ፣ ሀብት ወይም በትንሹ የእራሱን ሀሳብ ይዞ ነው የሚመጣው፡፡አንድ አእምሮ ከሚሰራ ሁለት አእምሮ በጋራ ቢሰራ የሚደመር እንጂ የሚቀነስ ነገር የለውም፡፡ትዳር ማለት ችግርን ወይም ተግዳሮትን ለሁለት የሚያካፍል፣ ደስታ እና ስኬትን ደግሞ በሁለት የሚያበዛ…
Read 7013 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ባለፈው ሳምንት እትም የጨቅላ ሕጻናት ጤንነትን ለመጠበቅ ከሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ውስጥ በአገሪቱ ሪፈራል በመሆን የሚያገለግለውን የጥቁር አንበሳ ሆስፒታልን አሰራር ለአድማጮች ማስነበባችን ይታወሳል፡፡ ይህንን ሕክምና ለመመልከት በባህርዳር ፈለገሕይወት ሆስፒታል ቆይታ ያደረግን በመሆኑ ለዚህ እትም ከጥቁር አንበሳ ሪፈራል ሆስፒታል የጨቅላ ሕክምና ክፍል ካላጠናቀቅነው…
Read 1910 times
Published in
ላንተና ላንቺ