ላንተና ላንቺ
እንኳን ለ2016 ዓ.ም አደረሳችሁ! አዲሱ ዓመት የሰላም እና የጤና እንዲሆን የላንቺ እና ላንተ ምኞት ነው። “እ.ኤ.አ በ2030 ኤች አይ ቪ ኤድስ እንደ ማንኛውም በሽታ ይሆናል”በጤና ሚንስቴር የኤችአይቪ ኤድስ መከላከል እና መቆጣጠር መሪ ስራ አስፈፃሚ ፍቃዱ ያደታየዓለም የጤና ድርጅት መረጃ እንደሚያሳየው…
Read 233 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የዩኒሴፍ መረጃ እንደሚያሳየው በዓለምአቀፍ ደረጃ 26በመቶ የሚሆኑ ሴቶች ልጅ መውለድ በሚችሉበት (የወርአበባ በሚያዩበት) የእድሜ ክልል ውስጥ ይገኛሉ። “የወርአበባ በተለየ ሁኔታ በሰው ልጆች(ሴቶች) ላይ የሚከሰት ኡደት ነው” በማለት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊንየም ሜዲካል ኮሌጅ ውስጥ የፅንስ እና ማህፀን ህክምና ስፔሻሊስት እንዲሁም…
Read 383 times
Published in
ላንተና ላንቺ
እኔ በስራው ላይ በቆየሁበት ዘመን ሶስት እህትማማቾች በአንድ ጊዜ በፊስቱላ ሕመም ወደ አዲስ አበባ መጥተው የታከሙ አውቃለሁ፡፡እናትና ልጅ በአንድ ጊዜ በፊስቱላ ሕመም ወደ አዲስ አበባ መጥተው የታከሙ አስታውሳለሁ።አባት የአስራ አራት አመት የፊስቱላ ታማሚ ልጁን ሊያሳክም መጥቶ ወደ አገሩ ተመልሶ የአስራ…
Read 256 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር እ.ኢ.አ በ2023 31ኛውን አመታዊ ጉባኤ ማካሄዱ ይታወሳል፡፡ ማህሩ በየአመቱ ጉባኤውን ሲያካሂድ በማህጸንና ጽንስ ህክምና ዙሪያ በጎ አስተዋጽኦ ላበረከቱና ረዥም አመት ላገለገሉ ሽልማትን ያበረክታል፡፡ ከዘንድሮዎቹ ተሸላሚዎች መካከል ዶ/ር አምባዬ ወ/ሚካኤል አንዱዋ ነበሩ፡፡ ዶ/ር አምባዬ ወ/ሚካኤል የጽንስ…
Read 323 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በህዝብ ማመላለሻ መኪና (ታክሲ) ውስጥ ከአሽከርካሪው አጠገብ ተቀምጫለው። በመኪናው የድምፅ ማጉያ ጆሮን በሚያስይዝ የድምፅ ከፍታ ራዲዮ ተከፍቷል። ከራዲዮው ውስጥ “የአደንዛዥ እፅ እና የአልኮል ሱስ ያለባችሁ እንዲሁም ሰውነታችሁ አስፈላጊውን ንጥረ ነገር ባለማግኘቱ ምክንያት የተጎዳችሁ....” የሚል ንግግር ወደ ጆሮዬ ገባ። ንግግሩ ገና…
Read 465 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ማንኛውም ሰው በተለያየ ምክንያት ለጭንቀት እንደሚጋለጥ የተረጋገጠ ነው፡፡ ሴቶች ደግሞ ለየት የሚያደርጋቸው በተለይ በእርግዝናና በወሊድ ጊዜ ለጭንቀት ሊጋለጡ የሚችሉ መሆናቸው ነው። በተለይም በእርግዝና ላይ ያሉ ሴቶች ለጭንቀት የሚዳረጉባቸው ምክንያቶችን ምንነት ለእናንተ ለአድማጮቻችን ለማጋራት ስንል ከባለሙያ አስተያየት ተቀብዬ ለንባብ ብያለሁ፡፡ ባለሙያዋ…
Read 407 times
Published in
ላንተና ላንቺ