ላንተና ላንቺ
አለም አቀፍ ጥናቶች እንደሚያመለክቱት ቁጥራቸው ወደ 20% የሚጠጋ ሴቶች እንዲሁም 5-10% የሚደርሱ ወንዶች በልጅነት እድሜያቸው የፆታ ጥቃት ይደርስባቸዋል፡፡ በፈረንጆቹ በ2010 በ The United Nations Population Fund is an international development agency (UNFPA) እና Population Council የጋራ ትብብር በሀገራችን በተደረገ ጥናት…
Read 2285 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር 2014 በአለም የጤና ድርጅት የወጣ መረጃ እንደሚያመለክተው በአለማችን ዙሪያ የሚገኙ ቁጥራቸው ከ35% በላይ የሚሆኑ ሴቶች በህይወት ዘመናቸው አንዴ ለፆታዊ ጥቃት ወይም ተመሳሳይ ችግሮች ይጋለጣሉ፡፡ ለዚህ ችግር በከፍተኛ ደረጃ ተጋላጭ የሆኑ ሴቶች ከሚገኙባቸው የአለም ሀገራት መካከልም ኢትየጰጵያ አንዷ ነች፡፡…
Read 2871 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ከስምንቱ የምእተ አመቱ የልማት ግቦች ወይም Millennium Development Goals መካከል የእናቶችን ጤና ማሻሻል በአምስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል፡፡ ይህም በዋናነት የእናቶችን ሞት በግማሽ መቀነስ እንዲሁም የስነተዋልዶ ጤና አገልግሎቶችን ለሁሉም እናቶች ተደራሽ ማድረግ ላይ ያተኩራል፡፡ የቤተሰብ እቅድ አገልግሎትን በተገቢው መንግድ ተደራሽ ማድረግ…
Read 36569 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኤች አይቪ ቫይረስ በአለም አቀፍ ደረጃ በገዳይነታቸው ከሚታወቁ የማህበረሰብ ጤና ችግሮች መካከል ቀዳሚውን ስፍራ እንደያዘ ይገኛል፡፡ ባሳለፍነው የፈረንጆቹ 2014/ ብቻ 1.2/ ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች በዚሁ በሽታ ምክንያት ህይወታቸውን አጥተዋል፡፡አፍሪካ በተለይም ደግሞ ከሰሀራ በታች ያሉ የአፍሪካ ሀገራት የችግሩ ከፍተኛ ተጠቂዎች ሲሆኑ…
Read 3505 times
Published in
ላንተና ላንቺ
...የእኔ ደም አይነት O-RH ነው፡፡ ስለሆነም የእኔ ደም በሌላ የደም አይነት ሊተካ የማይችል ነው። በመውለድም ሆነ በተለያየ ምክንያት እንደዚህ ያለ የደም አይነት ያላቸው ሰዎች ደም ሊሰጣቸው ቢፈለግ የግድ O-RH መሆን አለበት፡፡ ስለሆነም እኔ ምንግዜም ችግር ለሚገጥማቸው ሰዎች ደም በመለገስ መድረስ…
Read 3628 times
Published in
ላንተና ላንቺ
“...አንዳንድ እርእሶችን ዝም ብለን ሸፋፍነን የምናልፍባቸው ግዜያት አሉ፡፡ ምክንያቱም ጠለቅ ብለን ካወራን ቤተሰቦች ሌላ ነገር ሊያስቡ ይችላሉ፡፡”“...የወርአበባዬ የመጣ የመጀመሪያ ቀን... በጣም ነበር የደነገጥኩት አስቀድማ እናቴ ብትነግረኝ ኖሮ... ላልደነግጥ እችል ነበር፡፡ ስነግራት አደግሽ ማለት እኮ ነው ...ብቻ ነበር ያለችኝ” ከላይ ያነበባችሁት…
Read 3343 times
Published in
ላንተና ላንቺ