ላንተና ላንቺ
የህክምና ባለሙያዎችን የሙያ ስነምግባር በሚመለከት ለዚህ እትም ማብራሪያቸውን እንዲሰጡን የጋበዝናቸው ዶ/ር ሙኒር ካሳ የጽንስና ማህጸን ህክምና እስፔሻሊስት ናቸው፡፡ ዶ/ር ሙኒር እንደሚሉት ከሆነ አንድ ሐኪም ወደህክምና ሙያ ከመግባቱ በፊት በተወሰኑ ነገሮች ከእራሱ ጋር መስማማት ይጠበቅበታል፡፡ሐኪም ለማከም የአንድ ሰው ፈቃድ ይፈል ጋል፡፡…
Read 2898 times
Published in
ላንተና ላንቺ
Saturday, 05 August 2017 12:00
(Uterine Prolapse) የማጸን ተፈጥሯዊ ቦታ መዛባት/ መንሸራተት
Written by በአዲሱ ደረሰ (ኢሶግ)
በእንግሊዘኛው አጠራር (Uterine Prolapse) የምንለው የማህጸን የተፈጥሮ ቦታውን መልቀቅ እና ወደታች መንሸራተትን ለመግለጽ ያገለግላል፡፡ ይህ የማህጸን የተፈጥሮ ይዘት መዛባት ባስ ካለም በሴቷ ብልት በኩል ወደውጪ እስከመውጣት ሊደርስ ይችላል፡፡ እንዲህ ያለው ሁኔታ ሲፈጠርም ማህጸኑ ብቻውን ብቻ ሳይሆን የሴቷን ብልትና የሽንት መቋጠሪያ…
Read 1764 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ይድረስ ለላንቺና ላንተ አምድ አዘጋጆች ከነታዳሚዎቻችሁ እንደምንሰነበታችሁ የሚለውን ሰላምታ ያገኘነው ከአንድ አንባቢ ነው፡፡ የግል ታሪኩን የብዙዎች ሰዎች ገጠመኝ ሊሆን ስለሚችል እባካችሁ አስነብቡልኝ ብሎናል፡፡ የአምዱ ዝግጅት ክፍልም በሀሳቡ በመስማማት እነሆ ለንባብ ብሎአል፡፡ እኔ ያደግሁት በጣም ብዙ ቤተሰብ ውስጥ ነው፡፡ እናትና አባቴ…
Read 2722 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎት አቅርቦቱ ቢስተካከል የእናቶችን ጤና መጎዳትና ሕይወት መጥፋት በ40 % እና የጨቅላ ሕጻናቱን ሞት ደግሞ በ10 % እንደሚቀንስ እሙን ነው። እንዲሁም የህጻናት ሞት በ21 % ሊቀንስ ይችላል። ባለፈው እትም ማስነበብ የጀመርነው የቤተሰብ እቅድ አገልግሎት ቀጣይ ክፍል የዶ/ር ደመቀ…
Read 2179 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ኤችአይቪ ዛሬም አሳሳቢ ደረጃ ላይ መሆኑ እሙን ነው። የስርጭት አድማሱም ወደነበረበት እንዳይመለስ መጠንቀቅ ያስፈልጋል የሚለውን ሁሉም የሚስማማበት ነው። ለመሆኑ ሕጻናቱ በየትምህርት ቤታቸው በምን መንገድ ስለኤችአይቪ ይማራሉ ስንል በአዲስ አበባ ካራቆሬ ረጲ የሚባለው አካባቢ የሚገኘውን አትላስ አጸደ ሕጻናት ‘የመጀመሪያ ደረጃ፣ የሁለተኛ…
Read 1427 times
Published in
ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ከተለያዩ አጋር ድርጅቶች ጋር በመሆን (PMTCT) ኤችአይቪ ከእናት ወደልጅ እንዳይተላለፍ የሚያስችል ፕሮጀክት ለአምስት አመታት ያህል ከ2011-2015 ድረስ ሲያካሂድ የቆየ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ ግን ተጠናቆአል። ፕሮጀክቱ በስራ ላይ በነበረበት ወቅት ስራው በሚከናወንባቸው ስፍራዎች ሁሉ በመገኘት በስፍራው…
Read 1547 times
Published in
ላንተና ላንቺ