ላንተና ላንቺ
የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር በስነተዋልዶ ጤና ዙሪያ የጥራት ማሻሻያ በሚል ወደ ህብረተሰቡ ወርዶ ለመስራት የሚያስችል ፕሮጀክት እያንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡ የዚህ ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ እዮብ መሐመድ ይባላሉ፡፡ አቶ እዮብ የጥራት ማሻሻያ ሲባል ምን ለማለት ነው? የሚለውን ማብራሪያቸውን ለአንባቢ ይድረስ ብለናል፡፡ እንደ…
Read 1817 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለም አቀፍ ደረጃ በየአመቱ 43/ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች ጥንቃቄ በጎደለው የህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ምክንያት ከጉዳት ላይ ይወድቃሉ፡፡ ባለፈው እትም የሕክምና ባለሙያዎችን የህግ ተጠያቂነት በሚመለከት ለንባብ ያልነው ተከታይ እንደሚኖረው ገልጸን ነበር፡፡ እነሆ ዛሬም አቶ አበበ አሳመረ የህግ ባለሙያና ጠበቃ እንዲሁም የኢትዮጵያ የጽንስና…
Read 2551 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በኢትዮጵያ የግልም ሆነ የመንግስት… አንድም ሆስፒታል ደረጃውን መቶ በመቶ ባሙዋላ መልኩ የተደራጀ አይደለም፡፡ ባለፉት ሁለት ሳምንታት በወጣው እትም የህክምና ባለሙያዎች የህግ ተጠያቂነት በአለም አቀፍ ደረጃ ምን መልክ አለው? በአገራችንስ? የሚሉትን ነጥቦች ለንባብ ብለናል፡፡ በዚህ ዙሪያ የሚነሱ የመጨረሻ ሀሳቦችን ከህግ ከባለሙያው…
Read 2024 times
Published in
ላንተና ላንቺ
በአለም አቀፍ ደረጃ በየአመቱ 43/ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች ጥንቃቄ በጎደለው የህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ምክንያት ከጉዳት ላይ ይወድቃሉ፡፡ ባለፈው እትም የሕክምና ባለሙያዎችን የህግ ተጠያቂነት በሚመለከት ለንባብ ያልነው ተከታይ እንደሚኖረው ገልጸን ነበር፡፡ እነሆ ዛሬም አቶ አበበ አሳመረ የህግ ባለሙያና ጠበቃ እንዲሁም የኢትዮጵያ የጽንስና…
Read 1883 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ዘመኑ የጤና የሰላም እና የብልጽግና እንዲሆንላችሁ የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር ይመኛል፡፡ ያለፈውን አመት ስራ ባለፈው ሳምንት አጠናቀን ወደ አዲሱ አመት በዚህኛው ህትመት ስንሸጋገር የስራችን መጀመሪያ ያደረግነው የመልካም ምኞት መግለጫ ነው። ለዚህም የማህበሩ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ደረጀ ንጉሴ እና የመስሪያ ቤቱ…
Read 1737 times
Published in
ላንተና ላንቺ
ማንኛዋም እናት፣-ክብሯን የማያጉዋድልና አክብሮት የተሞላበት የጤና አገልግሎት የማግኘት፣ከአድልዎ የጸዳ በእኩልነትና ፍትሐዊ የሆነ የጤና አገልግሎት ማግኘት፣ጤንነቷ ተጠብቆ የመኖርና ተገቢ የጤና ክብካቤ በነጻነት የማግኘት፣በነጸነት የጤና ክብካቤ የማግኘትና ያለመገደድ፣ሰብአዊ ክብሯና የግል ውሳኔዋን የማስከበር መብት አላት፡፡በዚህ እትም ለንባብ ያልነው የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር…
Read 1592 times
Published in
ላንተና ላንቺ