ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 21 March 2020 12:53
“እጅህን ባህሩ ውስጥ ክተት፡፡ ካገኘህ አሣ ትይዛለህ፡፡ ካጣህ እጅህን ታጥበህ ትወጣለህ”
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰውዬ ሠፈር ውስጥ ሲዘዋወር አንድ መንገደኛ ያገኝና አብረን እንሂድ ይባባላሉ፡፡ “ወዴት ነው የምትሄደው ወዳጄ?” አለ የሠፈሩ ሰውዬ፡፡“ዘመድ ለመጠየቅ ወደ ሩቅ አገር እየሄድኩ ነው” አለ መንገደኛው፡፡ “እኔም የምሄደው ቅርብ አይደለም”“የተወሰነ ርቀት አብረን እንጓዛ?”“ደስ ይለኛል”አብረው መሄድ ጀመሩ፡፡ ሠፈር…
Read 14572 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ብዙ አህዮች በጠፍ ጨረቃ መንገድ ይጀምራሉ፡፡ አንዲት ቀበጥ አህያ ከመካከላቸው አለች፡፡ ግጦሽ አግኝተው እንደ ልባቸው ከጋጡ በኋላ ይቺ ቀበጥ አህያ፤‹‹የዚህ አካባቢ ሳር እምብዛም አይጣፍጥም፡፡ ወደሚቀጥለው መንደር እንሂድና የተሻለ ሣር እንፈልግ›› ትላለች አባወራው አህያ፤‹‹ሣር ሣር ነው፡፡ ዝም ብለሽ…
Read 14831 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ የቄስ ትምህርት በመማር ላይ የነበረ ዳተኛ ተማሪ በአንድ መንደር ይኖር ነበር፡፡ ይሄ ልጅ ሰበበኛ ልጅ ነው፡፡ አንድ ቀን አባቱ ልጁ እቤት ተቀምጦ ሳለ ድንገት ይመጣል፡፡ አባት፤ “አንተ?!” አለው በቁጣ፡፡ ልጅ “አቤት አባዬ”“ትምህርት የለም እንዴ?” እቤት ምን…
Read 14551 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አባትና ልጅ ስለ አንድ ስላስቸገራቸው ጅብ ይወያያሉ፡፡ አባት - እኔ የምልህ የኔ ልጅ ይሄ የሠፈራችን ጅብኮ ለያዥ ለገራዥ አስቸገረ፤ ምን ይሻላል?ልጅ - አባዬ፤ እኔም ግራ ገብቶኛል አባት - እንዴ በቅርቡ ጋሼ ታደሰ ግቢ ገብቶ አንድ ጊደር ወሰደ፡፡…
Read 14220 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 22 February 2020 09:58
ለማናቸውም ድርጊትህ ጊዜ ምረጥ፤ ጊዜ መስጠት ለማይገባው ነገር ጊዜ አትስጥ
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን የዱር አራዊቶች ተሰባስበው አያ አንበሶ ስለታመመ “እንዴትና መቼ እንደምንጠይቀው እንወያይ” እየተባባሉ ሃሳብ እንዲሰጥበት አንድ በአንድ ሃሳብ ይሰነዝራሉ፡፡ ዝሆን - “እንደሚታወቀወ አያ አንበሶ ለብዙ ዓመታት ጌታችንና ንጉሣችን ሆኖ የቆየ ባለ ግርማ ሞገስ መሪያችን ነው፡፡ ስለዚህ አሁኑኑ ሄደን እንጠይቀውና…
Read 14355 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ አፈ - ታሪክ “ከዕለታት አንድ ቀን በሚል የሚከተለውን ያወጋል፡፡ በመጀመሪያ ድቅድቅ ጨለማ ነበረ፡፡ ማንም ምንም ነገር ማየት አይችልም ነበር:: ሰዎችም እርስ በርስ ይጋጩ ነበር፡፡ ስለዚህም “ይህ ዓለም የሚፈልገው ብርሃን ነው” አሉ፡፡ ቀበሮ፤ በዓለም በሌላኛው ወገን የሚኖሩ አያሌ ብርሃን ያላቸው…
Read 15184 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ