ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት እናት ለልጅዋ፤ “ከጥቂት ቀን በኋላ ከቤታችን ብዙዎች ጫጩቶች ይኖሩናል” ትለዋለች፡፡ ልጇም፤ “ማነው የሚያመጣልን ወይስ አንቺ ልትገዢ ነው?” ይላታል፡፡ እናቱም፤ “የለም ማንም አያመጣልንም፡፡ እኔም አልገዛም፡፡ ጫጩቶቹ ግን ይፈለፍላሉ”ልጅ፤ “እንዴት?” ብሎ እናቱን አፋጠጣት፡፡ እናትየውም ወደ አንዲት ትንሽ ክፍል…
Read 9007 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የምድር አውሬ ሁሉ መሰብሰቢያና መናገጃ አንድ ገበያ ነበር ይባላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አውሬ ሁሉ እገበያ ሲውል አያ ጅቦ ግን ሳይሄድ ቀረ፡፡ የማታ ማታ ገበያተኛ ሲመለስ ከጎሬው ወጣና ከመንገድ ዳር ተቀመጠ፡፡ ገበያ ምላሽ ሲሆን እንኮዬ ዝንጆሮ ስትመጣ፣ የገበያውን አዋዋል ጠየቃት፡፡ እንደምትቸኩል…
Read 6290 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የሚከተለው ተረት “ከብላቴን ጌታ ማሕተመ ሥላሴ ወ/መስቀል ስብስብ ሥራዎች” ያገኘነው ነው፡፡ “ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ሰው አንዲት ቤት ሊሠራ ፈቀደ፡፡ ነገር ግን ይህ ሰው ተመልካችና ጠንቃቃ አልነበረምና ይህች አዲስ ቤት የምትሠራበትን ጠንካራውን መሬት መምረጡን ትቶ፤ ሥራው የሚፋጠንበትን አኳኋን ብቻ ተመልክቶ፣…
Read 7311 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 30 September 2017 14:42
ከእሾህ አጥር፣ የሰው አጥር ይጠነክራል! “ካብ ሐፁር እሾኽ፣ ሓፁር ሰብ ይፀንዕ”
Written by Administrator
የላቲን አሜሪካው ጎሬላ መሪና አብዮታዊ ንድፈ - ሀሳብ ቀማሪ፣ ቼ ጉቬራ ዕውነተኛ ስሙ ኤርኔስቶ ጉቬራ ነው፡፡ የ1960ዎቹ አዲስ የግራ - ሥር - ነቀል ኃይሎች ጀግና ነው፡፡ በፊደል ካስትሮ በሚመራው የኩባ አብዮት ዋና ከሚባሉት ሰዎች አንዱ ነው፤ ቼ፡፡ ቼ ጉቬራ የአርጀንቲና…
Read 7125 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Friday, 22 September 2017 00:00
መዶሻ ያለው ሰው፤ እያንዳንዱ ችግር፣ ሚሥማር ይመስለዋል - ማርክ ትዌይን
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ እናት ቢምቢ ትንኝና ልጅ ቢንቢ ትንኝ ነበሩ፡፡ ልጅዬዋ ቢምቢ፤ በአገሩ እየተዘዋወረች ዙሪያ ገባው ውስጥ ነዋሪ - የሆኑትን እንስሳት፣ አዕዋፍና ነብሳት ልትጠይቃቸው ጎራ ልትል አሰበች፡፡ ይህንን ያወቀችው እናት፤ “መሄዱንስ ሂጂ፡፡ ዘመድ ማግኘትና መጠየቅ በጣም ጥሩ ነው፡፡ ነገር…
Read 7991 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ በህይወት ኑሮው ሁሉ ነገር ተሳክቶለት፣ ይለጉመው ፈረስ፣ ይጭነው አጋሠሥ ያለው እጅግ የናጠጠ ዲታ ሰው ነበረ፡፡ እጅግ ቆንጅዬ ሚስት የነበረችው ሲሆን፤ ከእሷ የተወለዱ የሚያማምሩ ልጆችም ነበሩት፡፡ ታዲያ ይህን ሰው ሁልጊዜ የሚከነክነው በአገሩ ውሸት እንጂ ዕውነት አለመኖሩ ነበር፡፡…
Read 6311 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ