ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 23 March 2019 12:39
“የሚያባርረኝ ጣሊያን እንቅፋት መቶት በሞተ፤ ጀግና ነው ብለው አሰሩኝ እንጂ፤ እኔስ አርበኛ አይደለሁም!”
Written by Administrator
ይህን ወግ፤ “we told it earlier as no one listened we shall repeat it again” ይላል ቮልቴር፡፡ እኛም ከዕለታት አንድ ቀን ብለነው ዛሬ የሚሰማ ሰው እንዳጣን ስለተገነዘብን ልንደግመው ተገደድን! ከዕለታት አንድ ቀን ገበሬ ቀኑን ሙሉ ዘር ሲዘራ ውሎ ወደ ቤቱ…
Read 9177 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Sunday, 17 March 2019 00:00
“ጃርት እሾክ ያላቸው ልጆች ወለደች” ቢለው፤ “ተዋት አስተቃቀፉን ራሷ ታቃለች” አለው
Written by Administrator
ሁለት ገበሬዎች በአንድ መንደር ይኖሩ ነበር፡፡ ሁለቱም ሣር ቤት ውስጥ ነበር የሚኖሩት፡፡ አንድ ቀን የአንደኛው ገበሬ ሣር ክዳኑ ተቀየረና ቆርቆሮ ቤት ሆነ፡፡ አጥሩም ዙሪያውን በአጠና ታጠረ፡፡ የጐረቤቱ ገበሬ ግራ ገብቶት፤ “ይሄን ሁሉ ገንዘብ ከየት አመጣህ?” አለና ጠየቀው፡፡ ያም ቤት የቀየረ…
Read 9317 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ባልና ሚስት ማሳቸውን ሊያፀዱ እሳት ጫሩበት፡፡ ማሳው እንደ ሰደድ እሳት ተያያዘ፡፡ ለካ አንድ እንስሳ እንዳጋጣሚ ማሳው ውስጥ ኖሮ፣ ሰደድ እሳቱ ያዘው፡፡ ተቃጠለ፡፡ ራሱን ለማዳን ካለመቻሉ የተነሳ፣ ደህና ኦሮስቶ ጥብስ መስሎ ቁጭ አለ፡፡ ባልና ሚስት ደግሞ ርቧቸዋል፡፡ ባል…
Read 9087 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ንጉሥ ሶስት ወንጀለኞች ላይ ሞት ፈረዱ፡፡ ከተፈረደባቸው አንዱ፤ “ንጉሥ ሆይ! አንድ ዕድል ቢሰጡኝ ፈረስዎትን ቋንቋ አስተምሬው እሞት ነበር፡፡” አላቸው፡፡ “በምን ያህል ጊዜ ልታስተምርልኝ ትችላለህ?” “በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ” ሲል መለሰ፡፡ “ጥሩ፣ አንድ ዓመት እሰጥሃለሁ”“እኔም በአንድ ዓመት…
Read 7957 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰው በነብሰ - ገዳይነት ተጠርጥሮ ተከሶ ፍርድ ቤት ይቀርባል፡፡ አንድ ሌላ ሰው ደግሞ በምስክርነት እዚያው ፍርድ ቤት መጥቷል፡፡ዳኛ ለምስክሩ፤ “እሺ ያየኸውን ተናገር፡፡”ምስክር፤ “ሰውየው በሞተ ጊዜ እዚያው አካባቢ ነበርኩኝ፡፡ የጥይት ድምፅ ስሰማ፤ ወደሰማሁበት አቅጣጫ ወዲያውኑ ሄድኩኝ፡፡ ሟቹ…
Read 9855 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ገበሬ አንዲት ክፉ ሚስት ነበረችው፡፡ በእርሻ ሲደክም ውሎ ሲመጣ፤“ና ወጥ ስራና ራቴን አብላኝ”“ና እግሬን እጠበኝ” ትለዋለች፡፡ ሌላ ቀን ደግሞ፤ “ወገቤን አሞኛል ና እሸኝ” ትለዋለች፡፡ ደሞ ሌላ ጊዜ፤ “ና፤ እግሬን እጠበኝ” “ና በቅባት እሸኝና አስተኛኝ!” ትለዋለች፡፡ እንዲህ…
Read 12617 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ