ርዕሰ አንቀፅ
ሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን (ተዋናይ ሱራፌል ጋሻው ሙት ዓመት ላይ እንደተናገረው) ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ትንሽ ልጅ አንድ ታላቅ የኔታ ዘንድ “ሀሁ” ይቆጥር ነበር፡፡ ነጋ ጠባ እናት አባቱ ምሳውን በምታምር ዳንቴል ቋጥረው ይሰጡታል፡፡ ውስጡ ንፍሮ ያለበት ውሃም በጠርሙስ አዘጋጅተው ይሰጡታል፡፡ ከዚያ…
Read 13468 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 06 May 2019 12:04
ያለፈ ጥረታችንን ሳስታምመው ትዝ ሲለኝ ከሞከርነው ነገር ይልቅ ያልሞከርነው ነው የሚቆጨኝ ፀጋዬ ገ/መድህን
Written by Administrator
አንድ ቀን አንድ ሰው ሲሄድ በመንገድ የወንዝ ውሃ ሞልቶ ደፍርሶ ሲወርድ እዚያው እወንዙ ዳር እያለ ጎርደድ አንድ አዝማሪ አገኘ ሲዘፍን አምርሮ በሚያሳዝን ዜማ ድምፁን አሳምሮ “ምነዋ ሰው” ምን ትሰራለህ?” ብሎ ቢጠይቀው “ምን ይሁን ትላለህ?” አላሻግር ብሎኝ የውሃ ሙላት እያሞጋገስኩት በግጥም…
Read 11159 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ መንደር በየዕለቱ የሚፈጠር አንድ ችግር ነበር፡፡ የችግሩ መንስዔ በየማታው እየሰከረ የሚመጣ አንድ ወንደላጤ መኖሩ ነበር፡፡ የሚፈጥረው ዋንኛው ችግር፣ ልክ እሱ ሲመጣ የመንደሩ ውሾች መጮህ መጀመራቸው ሲሆን“በእኔ ላይ፣ በእኔ ላይ ነው የምትጮሁት? ማን መሰልኳችሁ? ሁሌ ስመጣ ቅንጣቢ…
Read 13464 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ በገጠር የሚኖር የናጠጠ ሀብታም ልጅ፤ የንጉሡን ልጅ ለማግባት ፈልጎ፤ ወደ ንጉሡ ከተማ ሽማግሌዎች ይልካል፡፡ የፋሲካ ማግሥት ነው ዕለቱ፡፡ ሽማግሌዎቹ ተፈቅዶላቸው ግቢ ይገባሉ፡፡ንጉሡን ጨምሮ ልዑላኑና መኳንንቱ ተቀምጠዋል፡፡ሽማግሌዎቹ ገብተው ከፊት ለፊት ቆሙ፡፡ ‹‹ተቀመጡ እንጂ›› አሉ ንጉሡ፡፡ ‹‹የለም፡፡ ጥያቄ…
Read 11921 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 13 April 2019 13:21
ምንኛ ታድሏል የሰነፍ አዕምሮ እንኳን መማር ቀርቶ ፊደል ሳያጠና ሁሉንም ያወቀ ይመስለዋልና … አሁን የት ይገኛል ቢፈልጉ ዞሮ
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ገጠር ሀብታም፣ በአንድ ትንሽ ከተማ ይኖር ነበረ፡፡ ይህ ሀብታም ሶስት ልጆች ነበሩት፡፡ አንደኛው መስማት የማይችልና ጆሮው የደነቆረ ልጅ ነው፡፡ ሁለተኛው፤ መናገር የተሳነው ዲዳ ነው፡፡ ሶስተኛው ደግሞ ማየት የተሳነው ዓይነ ስውር ነው፡፡ አባትየው ተጨንቆ ተጠቦና አውጥቶ አውርዶ፤…
Read 11637 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ነገር የገባው ሰው አዳማ ውስጥ ይኖር ነበር፡፡ ታሪኩ ሲጠቀስ ከንጉሳውያን ቤተሰብ አፈንግጦ፤ መጀመሪያ ወደ አርሲ፣ ቆይቶ ወደ ናዝሬት (አዳማ) የመጣ ሰው ነው!ይሄው ሰው ምንም እንኳ በልጅነቱ ከንጉሳውያኑ አፈንግጦ፣ በአርሲ የአህያ ሌንጬጭ እየሳበ ሸክሙን ወደ ዚታዎው (መኪና)…
Read 12172 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ