ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የአርሜኒያ አፈ-ታሪክ እንዲህ ይላል፡፡ከእለታት አንድ ቀን አንድ የአርሜኒያ ንጉስ፣ አፍ-ጠባቂዎቹን በመላ ሀገሪቱ ልኮ “ከድፍን አርሜኒያ በመዋሸት አንደኛ ለሆነ ሰው፣ ንጉሱ ከወርቅ የተሰራ ትልቅ ፍሬ ሊሸልሙ ይፈልጋሉ!” እያሉ እንዲነግሩና እችላለሁ የሚል ማንኛውም ሰው እንዲመጣ እንዲደረግ ትእዛዝ ይሰጣሉ። የሀገሩ ውሸታም ሁሉ…
Read 590 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የአይሁዶች አፈ-ታሪክ አለ፡፡አንድ ኃይለኛ የመርሳት ችግር የነበረበት አይሁዳዊ ነበር፡፡ ከመርሳቱ ብዛት ማታ አውልቆት የተኛውን ልብስና ጫማ የት እንዳስቀመጠ እንኳ አያስታውስም፡፡ ልብስና ጫማውን ያስቀመጠበትን ቦታ ሲፈልግ ሁልጊዜ የጸሎት ሰዓቱ ይረፍድበታል፡፡ በፀሎት ቦታ የሚሰጠውን የቶራ ትምህርትም ጠዋት ተምሮ ማታ ይረሳዋል፡፡ እሱ…
Read 586 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን በህይወቱ ሁሉ ነገር የተሳካለት ሚስትም፣ ልጆችም አፍርቶ ጥሩ ስራ እየሰራ የሚኖር ሰው ነበር፡፡ በህይወቱ ግን፤ ቅር የሚለው አንድ ሰው ነበር፡፡ ስለዚህም አንድ ቀን፤“ዕውነት መጥፋቷ በጣም ቅር ይለኛል” አላት ለባለቤቱ፡፡“እንግዲያው እውነትን ራስህ ፈልጋት” አለች ባለቤቱ፡፡ሰውየው ሁሉንም ንብረቱንና ቤቱን…
Read 660 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ አዞ ከሚስቱ ጋር በጣም ጥልቅ፣ ጨለማና በፈጣኑ የሚወርድ ወንዝ ውስጥ ይኖር ነበር፡፡ አንድ ቀን ሚስትየው “የዝንጀሮ ልብ አምሮኛል፡፡ በጣም በጣም ርቦኛል፡፡ እንደምንም ብለህ አንድ እንኳን አምጣልኝ እባክህ” ትለዋለች ለባሏ፡፡“ዝንጀሮ የሚኖረው መሬት ላይ፣ እኛ የምንኖረው ውሃ ውስጥ፤ እንዴት አድርጌ ዝንጀሮ…
Read 1230 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የአረቦች ጥንታዊ ተረት አለ፡፡አንድ እጅግ በጣም የናጠጠ የሀብታም ቤተሰብ ውስጥ የተወለደ ልጅ ነበር፡፡ ወላጆቹ ከልጅነቱ ጀምሮ እጅግ አድርገው ያሞላቅቁታል፡፡ እሱ ጠይቆ እምቢ የሚባል ምንም ነገር የለም፡፡ ‘ግመሎች ግዙልኝ’ ሲል በመቶ የሚቆጠሩ ግመሎች ወዲያው ተገዝተው ይቀርቡለታል፡፡ ‘የምኖርበት ቤት ሰለቸኝ’ ሲል…
Read 958 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 19 August 2023 20:04
“ሁሉንም ዕንቁላልህን አንድ ቅርጫት ውስጥ አታስቀምጥ” “ገና ሳይፈለፈሉ ጫጩቶች መቁጠር አትጀምር”
Written by Administrator
ሁለት መንገደኞች ራቅ ወዳለ አገር ለመሄድ ጉዞ ጀምረዋል፡፡ ሁለቱም የተለያየ ጠባይ ያላቸው ናቸው፡፡ አንደኛው፤ በህይወቴ ሙሉ ዕውነት ፈፅሞ ተናግሮ የማያውቅ ነው፡፡ ሁለተኛው ደግሞ ዕድሜውን በሙሉ ውሸት የሚባል ነገር ፈፅሞ ተናግሮ የማያውቅ ነው፡፡ ሁለቱ መንገደኞች ብዙ ከተጓዙ በኋላ፣ ወደ ዝንጀሮዎች አገር…
Read 969 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ