ርዕሰ አንቀፅ
አንድ በወታደሮች ካምፕ የመዝናኛ ክበብ ዙሪያ የተፃፈ ሐተታ የሚከተለውን ቀልድ ነጥቧል፡፡ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ የመኮንኖች ክበብ ውስጥ ከተራ ወታደር እስከ ጄኔራሎች ድረስ እየተዝናኑ ሳሉ፣ የዕንቆቅልሽ መሰል ጥያቄና መልስ ተጀመረ፡፡የጨዋታ መሪው፤“ለመሆኑ ወሲብ (የአልጋ ላይ ግንኙነት) ስንት ፐርሰንቱ ፍቅር ነው? ስንት ፐርሰንቱስ…
Read 12426 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አያ ጅቦ አራት ልጆቹን፤ ማለትም - መዝሩጥን፣ ማንሾሊላን፣ ድብልብልን እና ጣፊጦን ይዞ በለሊት መንገድ ይሄዳል፡፡ እየተጓዙ ሳለ ድንገት አንዲት ከቤቷ የወጣች አህያ ያገኛሉ፡፡ ይሄኔ አባት ጅብ፤ “ልጆቼ ሆይ! እንግዲህ እኔ በጣም አርጅቻለሁና ይቺን አህያ እኔ ነኝ የምበላት!…
Read 23088 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከኤዞፕ ታሪኮች ውስጥ ጃክዶ ስለሚባል አንድ መጠኑ መካከለኛ የሆነ ቁራ - መሳይ ወፍ የሚከተለው ይገኛል፡፡ ጃክዶ በአውሮፓም በእስያም የሚገኝ ወፍ ነው፡፡ መልኩ የጥቁርና የግራጫ ቀለም ድብልቅ ነው፡፡ የሚያብረቀርቅ ነገር መልቀምና መስረቅ የሚወድ ለፍላፊ የወፍ ዘር ነው፡፡ጃክዶ እርግቦችን ባየ ጊዜ በጣም…
Read 10951 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከኤዞፕ ታሪኮች ውስጥ ጃክዶ ስለሚባል አንድ መጠኑ መካከለኛ የሆነ ቁራ - መሳይ ወፍ የሚከተለው ይገኛል፡፡ ጃክዶ በአውሮፓም በእስያም የሚገኝ ወፍ ነው፡፡ መልኩ የጥቁርና የግራጫ ቀለም ድብልቅ ነው፡፡ የሚያብረቀርቅ ነገር መልቀምና መስረቅ የሚወድ ለፍላፊ የወፍ ዘር ነው፡፡ጃክዶ እርግቦችን ባየ ጊዜ በጣም…
Read 1469 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 05 June 2021 12:17
ካገር እኖር ብዬ ከብት እነዳ ብዬ ልጅ አሳድግ ብዬ ለባሻ ዳርኩለት ሚስቴን እቴ ብዬ
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ እንግዳ ወደ ገጠር ይመጣና አንደኛው ባለአገር ቤት ያርፋል፡፡ ለወትሮውም ወታደር ከሆነ በተሰሪነት ነበር የሚኖረው፡፡ ያም ተሰሪነት የተገባበት ባለሀገር የግዱን ነበረ ወታደርነት ይባስ ብሎም ያ ወታደር የባላገሩን ቆንጆ ልጅ አየና እንዲህ ሲል ጠየቀው፡-“አንተ፤ ይህቺ እህትህ ስንት አመቷ…
Read 14735 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አውራዶሮና ሚስቱ በአንድ ቄስ የእህል መጋዘን አጠገብ ሲጓዙ፣ አውራዶሮው አንድ ባቄላ አግኝቶ ሲውጥ፤ አነቀውና፤ ውጪ ነብስ ግቢ ነብስ ሆነ። ሚስቲቱ ዶሮ የምታደርገው ብታጣ ውሃ ፍለጋ ወደ ወንዝ ወረደች፡፡ “ወንዝ ሆይ! እባክህ ባለቤቴ ባቄላ አንቆት፣ መተንፈስ አቅቶት…
Read 12972 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ