ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ጊዜ አንድ ንጉስ የአገሩን አዋቂዎች ሁሉ ሰብስበው “ስለ እኔ ዙፋን የሚሰማችሁን ማንኛውምን ነገር ተናገሩ” አሏቸው አሉ። እኚህ ንጉስ፤ “ዙፋኔን ያማሉ፤ ከባለስልጣኖቼ ጋር ሆነው ይዶልቱብኛል… በሚል በየጊዜው እንዲህ እየጠሩ የመጠየቅ ልምድ አላቸው። የአገሩ አዋቂዎች አብዛኞቹ ፈርተዋል። ተጨንቀዋል፤ ተንዘርዝረዋል። ምክንያቱም እኒህ…
Read 11237 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የሚከተለው ታሪክ የውጭ ትርክትና ልምድ ነው። ለእኛ እንደሚያመች አድርገን ተርከነዋል። የተሬ ውሎ ብለነዋል። ተረፈ ዋለልኝ (ጋሽ ተሬ ስልጡኑ) ማታ የጃፓን ስሪት የሆነችው ሰዓቱን ለጠዋት 12 ሰዓት ሞልቷት ነበርና ታማኙ ሰዓቱ አነቃችው።በቻይና በተሰራው ጀበና የሚፈላው ቡናው እስኪንተከተክ፣ አጅሬ ጋሽ ተሬ፣ ከሆንግ…
Read 6381 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ደራሲ ከበደ ሚካኤል “ታሪክና ምሳሌ” በሚል መጽሐፋቸው ስለ አውራ ዶሮ፣ ድመትና የአይጥ ግልገል ሲተርኩ የሚከተለውን ይሉናል፡- ከሰፈሯ ውጪ የትም ሔዳ የማታውቅ አንዲት የአይጥ ግልግል ነበረች፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን እናቷ ሳታውቅባት ለዙረት ወጣች። ስትመለስም ለእናቷ ይህን ነገረቻት፡- “አንድ ያየሁት እንስሳ የዋህ…
Read 12960 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 30 July 2022 13:28
ኩራትና ትዕቢት የሞሉት አናት… (አናት ይጠብቃል) ሰይፍና ጎራዴ የመቱት አንገት….(አንገት ይጠብቃል) አይገላገሉም እንዲህ በቀላሉ እመሬት ላይ ወድቀው ሳይንከባለሉ! - ከበደ ሚካኤል
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ እስር ቤት ውስጥ በሚካሄድ አንድ የትግል ውድድር ላይ እጅግ ግዙፍና ለዐይን የከበደው መንዲስ የሚያክለው እስረኛ ተነስቶ፤“ወንድ የሆነ ይምጣና ይግጠመኝ!” እያለ ይፎክራል። ቀጥሎ የመጨረሻው ቀጫጫ ሰው ተነሳና፤ “እኔ እገጥምሃለሁ!” አለው። ሰው ሁሉ ሳቀ። መቼም ጨዋታ ነው ተብሎ…
Read 11480 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 23 July 2022 13:19
አብረው የሳቡ ጣቶች ቀርክሃ ያጎብጣሉ! (United we stand, divided we fall)
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ መልካም ድምጽ ያለውና ጫማ ሲሰፋ መደብሩ ውስጥ ሆኖ ማንጓራጎር የሚወድ አንድ ሰው ነበር፡፡ ጎረቤቱ ደግሞ ገንዘብ የተረፈው ባለጸጋ ነበር። ይህ ሀብታም፣ ጫማ ሰፊው በመዝፈኑ ሁሌም ይደነቅ ነበር፡፡ ባለጸጋው አንድ ቀን ጫማ ሰፊውን ወደ ቤቱ አስጠርቶ፤“መቼም እንዲህ…
Read 11566 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ደራሲ ከበደ ሚካኤል በ”ታሪክና ምሳሌ ፩ኛ መጽሐፍ” የሚከተለውን ትርክት አኑረውልናል። ጥንት የጻፉት ለዛሬ አብነት አለውና ጠቀስነው።ርዕሱ፡- “እጅግም ስለት ይቀዳል አፎት እጅግም ብልሃት ያደርሳል ከሞት” ይላል። በአጭሩ ታሪኩ እነሆ፡-ከዕለታት አንድ ቀን፣ ዕድሜያቸውን ሙሉ መጽሐፍ በማንበብና፣ ጥበብን በመመርመር የሚኖሩ ሶስት ሰዎች ነበሩ።…
Read 11187 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ