ርዕሰ አንቀፅ
በጥንት ዘመን የነበረ አንድ ንጉሥ ታላላቅ ጠበብት፣ መኳንንት፣ መሣፍንት እንዲሁም የጦር ኃይል አባላትን ጨምሮ ህዝቡን ሰበሰበና አገር ለማዳንና ህልውናዋ ተጠብቆ እንድትቆይ “ወሳኝ እኔ ነኝ” የሚል እጁን ያውጣና ምክንያቱን ያስረዳኝ አሉ፡፡ በመጀመሪያ የጦር አበጋዙ ተነስቶ፤ “አገር የማድን፣ የአገርን ህልውና የማስጠብቅ እኔ…
Read 1332 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን ፣ አንድ ክፉ ሚስት የነበረችው ደግ ባልና ሚስቱ በአንድ መንደር ውስጥ ይኖሩ ነበር፡፡ ሚስቲቱ የፈሰሰ ውሃ የማታቀና ፣ ሁሉንም ነገር ገበሬ ቧላ ከእርሻ ሲመለስ ጠብቃ “ይሄን አድርግ፤ ይሄን አታድርግ” እያለች አልጋዋ ላይ ተጋድማ የምታዝዝ ቅምጥል ነበረች፡፡ባል ደሞ…
Read 1109 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፣ እመት ጦጢት፣ ከዛፍ ዛፍ እየዘለለች ፍሬ ትለቅም ነበር፡፡ አያ ገበሬ ደግሞ ወደ እርሻ ሄዶ ዘር ዘርቶ መመለሱ ነው፡፡ “እመት ጦጢት እንደምንድነሽ?“ አላት፡፡ “ደህና ነኝ፤ አንተስ እንደምንድ ነህ?“ ጦጢት አፀፋውን መለሰች፡፡ “እኔም በጣም ደህና ነኝ፡፡” “ሥራ እንዴት ነው?”…
Read 3960 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፣ የዱር አራዊቶች ተሰብስበው መሪያቸውን ለመምረጥ ይወያያሉ።አንበሳ፡-“እኔ ምን ሆኜ ነው አዲስ መሪ የፈለጋችሁት?” ሲል ጠየቃቸው።ተኩላ፡- ሲፈራ ሲቸር፤ “እያረጁ ስለመጡ ፈርተን ነው ጌታዬ”አንበሳ፡-“እሱ የእናንተ ጭንቀት ሊሆን አይገባውም። ምክንያቱም እኔ አላረጀሁም”ዝንጀሮ፡-“ማርጀትስ አላረጁም ግን ደክመዋል”አንበሳ፡-“ታዲያ ምን ብመገብ ነው የሚሻለኝ በርታ እንድል?…
Read 11179 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በዶ/ር ኤርሲዶ ሌንደቦ የተዘጋጀውና፣ “ኑሮMap” የተሰኘው የለውጥ መፅሐፍ ውስጥ ከሰፈረ ታሪክ አንዱን ነቅሰን እንድንመለከት ወደድን፡፡ ከዓመታት በፊት የአገራችንን ችግር የተነበየና መፍትሔውንም ያሳየ ግሩም መጽሐፍ ነው፡፡ ከዚህ ቀደም የጠቀስነው ቢሆንም፣ ለዛሬም ይሰራልና ደግመነዋል፡፡የኮንስትራክሽን ኩባንያውን ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሳደገ የመጣ ወጣት መሃንዲስ፤…
Read 11261 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከረዥም ጊዜ በፊት በተካሄደ ጦርነት ውስጥ ተሳትፈው ወደ መንደራቸው የተመለሱ ተዋጊዎች ስለ ጦርነቱ ሂደት ይወያያሉ።አንደኛው፤“ጠላት ባይቆርጠን ኖሮ አንሸነፍም ነበር!”ሁለተኛው፤“የለም፤ ትልቁ ችግር የደጀን ጦር በሰዓቱ ስላልደረሰልን ነው። የፊት አውራሪው ጦር በጣም ፈጠነ። አዛዣችን “ቅደሙ! ቅደሙ!” ባይል ኖሮ ጦሩ በአንድ ፍጥነትና ረድፍ…
Read 11336 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ