ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ እጅግ የሚያምር ልጅ፤ ከአሸዋ ላይ አንዲት ትንሽ ጉድጓድ ቆፍሮ፣ እዚያች ውስጥ ከባሕሩ ውሃ በትንሽ ዛጎል ሳያቋርጥ ቶሎ ቶሎ እያመላለሰ ይጨምር ነበር፡፡ ውሃውን ለማቆር እየሞከረ ነው ማለት ነው፡፡ አንድ የተማረና የተመራመረ በጣም የረቀቀ ቅዱስ፤ ያንን ልጅ ባየ…
Read 6904 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዳንድ ዕውነተኛ ታሪክ ሲቆይ ተረት ይመስላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ትልቅ ቴያትር ቤት ፊት ለፊት አንድ ወጣትና አንዲት ወጣት ቆመዋል፡፡ የቆሙበት ቦታ የቴያትር ቤቱ ኮሪደር ነው፡፡ ሰው ቴያትር ለመግባት የሚሠለፈው እዚሁ ኮሪደር ላይ ነው፡፡ ስለዚህ ሰው እየመጣ ከወጣቱና ከወጣቷ ጀርባ…
Read 8141 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 28 October 2017 09:57
የራሱን ልጅ አስከሬን አዝሎ፣ የታመመውን የሹም ልጅ ለመጠየቅ ይሄዳል
Written by Administrator
(በር ነኣ አሃ በእድ በጎዳ ነኣ ሀርግያጋ ቤአነ ቤስ)- የወላይትኛ ምሳሌያዊ ንግግር በጥንት ጊዜ በቀዝቃዛው ጦርነት ዘመን፣ በአሜሪካው ፕሬዚዳንትና በራሺያው ፕሬዚዳንት ላይ የተቀለደ አንድ ተረት ቢጤ ዕውነት ነበር፡፡ እነሆ፡- የሁለቱ አገሮች ፕሬዚዳንቶች፤ ወታደራዊ ኃይላቸውን ያወዳድራሉ፡፡ የእኔ ይበልጥ፣ የእኔ ይበልጥ፣ ይፎካከራሉ።…
Read 12433 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት እናት ለልጅዋ፤ “ከጥቂት ቀን በኋላ ከቤታችን ብዙዎች ጫጩቶች ይኖሩናል” ትለዋለች፡፡ ልጇም፤ “ማነው የሚያመጣልን ወይስ አንቺ ልትገዢ ነው?” ይላታል፡፡ እናቱም፤ “የለም ማንም አያመጣልንም፡፡ እኔም አልገዛም፡፡ ጫጩቶቹ ግን ይፈለፍላሉ”ልጅ፤ “እንዴት?” ብሎ እናቱን አፋጠጣት፡፡ እናትየውም ወደ አንዲት ትንሽ ክፍል…
Read 9020 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የምድር አውሬ ሁሉ መሰብሰቢያና መናገጃ አንድ ገበያ ነበር ይባላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አውሬ ሁሉ እገበያ ሲውል አያ ጅቦ ግን ሳይሄድ ቀረ፡፡ የማታ ማታ ገበያተኛ ሲመለስ ከጎሬው ወጣና ከመንገድ ዳር ተቀመጠ፡፡ ገበያ ምላሽ ሲሆን እንኮዬ ዝንጆሮ ስትመጣ፣ የገበያውን አዋዋል ጠየቃት፡፡ እንደምትቸኩል…
Read 6298 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የሚከተለው ተረት “ከብላቴን ጌታ ማሕተመ ሥላሴ ወ/መስቀል ስብስብ ሥራዎች” ያገኘነው ነው፡፡ “ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ሰው አንዲት ቤት ሊሠራ ፈቀደ፡፡ ነገር ግን ይህ ሰው ተመልካችና ጠንቃቃ አልነበረምና ይህች አዲስ ቤት የምትሠራበትን ጠንካራውን መሬት መምረጡን ትቶ፤ ሥራው የሚፋጠንበትን አኳኋን ብቻ ተመልክቶ፣…
Read 7318 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ