ርዕሰ አንቀፅ
አንዳንድ ተረት አድማጭ ሲያጣ ተደጋግሞ ይነገር ዘንድ ግድ ይሆናል፡፡ ያ ከዓመታት በፊት ያቀረብነው ተረት ስለ ጅቦቹና ስለ አህዮች ነው፡፡ ጅቦቹም፣ አህዮቹም ዛሬም አሉ፡፡ ስለዚህ ደግመን እንተርከዋለን፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን ሶስት አህዮች በጠፍ ጨረቃ ሣር ሊግጡ ይወጣሉ-እንደ ሰው፡፡ አንድ ሣሩ የለመለመ…
Read 5017 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ጨካኝ የናዚ ጄኔራል ነበር፡፡ አንዲት ባሏ የታሰረባት ሚስት ወደ ጄኔራሉ ቀርባ “ባለቤቴ የደረሰበት አልታወቀም፤ እባክዎ ይርዱኝ” አለችው። ጄነራሉም፤“ተገድሎ ሊሆን ስለሚችል ካሣ ይሰጣት” ብሎ ሃያ ሺህ ዶች ማርክ እንዲከፈላት አስደረገ፡፡ በሳምንቱ ባሏ ሌላ እሥር ቤት እንዳለ ታወቀ፡፡…
Read 5943 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 18 December 2017 12:55
“የዕውር የድንብሩን ከሚሮጥ ፈረስ፣ መንገድ የምታውቅ አይጥ ትሻላለች”
Written by Administrator
አንዳንድ ዕውነተኛ ታሪክ ሲቆይ ተረት ይመስላል፡፡ የሚከተለውን እንደዚያው ነው። ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንድ፣ አገር ሳያውቀው የሞተ ሰዓሊ ነበረ፡፡ ይህ ሰዓሊ የአገሩን ባንዲራ በልዩ እሳቤ ያስጌጠ፣ ማንም ያልደረሰበት ረቂቅ ሰዓሊ ነበረ። ስለሰራው ሥራ ዋጋው አልተከፈለውም፡፡ ስለዚህም ወዳጆቹ፤ ያንን ባንዲራ “ያልተከፈለ ዕዳ”…
Read 4845 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ዕውቅ የአገር ፈላስፋ፣ አንድ ወንዝ ዳር እየተቀመጡ ምርምር፣ ምህላና ጥልቅ - ፀሎት ያደርጉ ነበር ይባላል፡፡ ወንዙ በፀጥታ መጥቶ፣ በፀጥታ በአዛውንቱ ፈላስፋ አጠገብ ያልፍና ቁልቁል በተዳፋቱ ይወርዳል፡፡ ይሄ ፀጥ ብሎ የሄደ ወንዝ፤ የአዛውንቱን ተመስጦ አልፎ በጨዋ ደንብ…
Read 5967 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ንጉሥ የወደፊት የአገዛዝ ዕጣ-ፈንታውን ለማወቅ ወደ አንድ አዋቂ ዘንድ ይሄዳል፡፡ አዋቂውም ተመራምሮና አስቦ፤ “አገዛዝህ እንዲቃና ሰው መሰዋት አለብህ፡፡ ይህ የምትሰዋው ሰው እጅግ ሀብታም ነጋዴ መሆን አለበት” አለው፡፡ ንጉሡ፤ “ከአገሩ ነጋዴዎች ሁሉ እጅግ የናጠጠ ሀብታም የሚባለውን አምጡልኝ”…
Read 6599 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከጥንታውያን ፋርሶች ተረቶች አንዱ የሚከተለውን ይላል፡፡ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ መንደር ውስጥ የሚኖር እጅግ ሞገደኛና አስቸጋሪ ወጣት ነበር፡፡ ይህ ወጣት ልጃገረዶችን እየደበደበ ያስቸግራል፡፡ ንብረታቸውን ይቀማል፡፡ ወደ ቤታቸው በጊዜ እንዳይገቡ አግቶ ያስቀምጣቸዋል፡፡ አባቱ አንቱ የተባለና የሚፈራ በመሆኑ፣ ደፍሮ የሚናገረውና ተው የሚለው ቤተሰብ…
Read 5859 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ