ርዕሰ አንቀፅ

Rate this item
(9 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን፣ በአንድ ጫካ ውስጥ፣ አንድ ነብርና አንድ አውራሪስ ይኖሩ ነበር፡፡ በጫካው ውስጥ አንዳች የሚንቀሳቀስ ፍጡር እስኪጠፋ ድረስ፣ ሁሉን በልተው፣ ሁሉን ተቀራምተው ጨረሱት፡፡ ዛፍ ቅጠሎም አልቀረም፡፡ ድሮ፣ ሁለት ሰፋፊ ጫካዎች ነበሩ፡፡ ዛሬ፣ ግን ከአንዲት ቅርንጫፍ በስተቀር፣ የእፅዋት ዘር ሁሉ…
Rate this item
(3 votes)
አንዳንድ ዕውነቶች ሲያረጁ ተረት ይመስላሉ፡፡ ትምህርትነታቸው ግን ዘመን - ተሻጋሪ ነው፡፡ ባለፈው ዘመን አንድ ሰው ጐረቤቱን በፖለቲካ ሰውነት (በመንግሥት ወጋኝነት) ይጠረጥረዋል:: በጣም ስለሚፈራውም ግራ ቀኙን እያጣራ ነው መንገድ የሚሄደው፡፡ ሲወጣ ሲገባ ባየው ቁጥር እየተሸማቀቀ ነው የሚያልፈው፡፡ ጐረቤትዬው ኮስታራ ነው፡፡ ግን…
Rate this item
(7 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንድ አዳኝ እጅግ ወርቃማ የሆነች አንዲት ወፍ ያጠምዳል፡፡ ወፊቱም፤‹‹ከምታርደኝም ከምትገለኝም ሦስት ዋና ዋና ምክሮችን ልስጥህ - አለችው፡፡ ‹‹እስቲ የመጀመሪያውን ልስማ›› አላት፡፡ አንደኛው፡- ‹‹የሰውን ንብረት አትመኝ››ሁለተኛው፡- ‹‹የሰው ንብረት ተወሰደብኝ ብለህ አትቆጭ››ሦስተኛ፡- ‹‹ሁሉን ነገር በጊዜው ሥራው››አለችው፡፡ የወፏን ምክር ያዳመጠው…
Rate this item
(7 votes)
በብዙ መከራ የተሰባሰቡ አራዊት፡፡ ጉዳያቸውን ባለማወቅ ለመግባባት ብዙ ሰዓት ፈጀባቸው፡፡ ጦጢት ነገሩ ገብቷታል፡፡ አላግባባ ያላቸው “እኔ እበልጥ እኔ እበልጥ” ነው፡፡ አንበሳ፤ “እስከዛሬ እኔን ተቀብላችሁ ስትኖሩ የነበራችሁ የዱር አራዊት፣ ዛሬ ምን ተፈጠረና ነው አዲስ መሪ ካልመረጥን የምትሉት?” አለ፡፡ ነብር፤ “አያ አንበሶ፣…
Rate this item
(8 votes)
 ከዕለታት አንድ ቀን አያ አንበሶ የዱር አራዊትን አቤቱታ ለማዳመጥ በትህትና ተቀመጠ፡፡ ጦጢት ተነስታ “አያ አንበሶ ያስፈራሩናል፡፡ የልባችንን መናገር አልቻልንም” አለች፡፡ አያ ዝንጀሮ፡- “ምንም እንኳን የጦጢትን ያህል ፍርሃት ባይገባንም መፍራታችንማ መቼም አልቀረም!”አያ ነብሮ፡- “አያ አንበሶን መፍራት አለብን ብዬ አላምንም! ምክንያቱም እኛ…
Rate this item
(3 votes)
 ‹‹ታመመ ቢሏቸው አንበሳ ባለበት ሊጠይቁት ሄዱ የምድር ሁሉ አራዊትይሄንኑ ሰምታ የጦጣ ብልጣ - ብልጥ ሳትጠይቀው ቀረች ሳትገባ ወደ ውስጥ ለምን ብለው ቢሏት መለሰች ጦጢቷ የገቡት ሳይወጡ ጉዱ ሳይጣራ ቀኑም ሆነ ሌቱ እንዴት ብዬ እጄን ልስጥ እስከ ማዕሌቱ አራዊቱ ለአንበሳ ያላቸው…